Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የሳዑዲ አምባሳደር ጋር በሀገሪቱ ስላሉ ኢትዮጵያውያን ተነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ሣሚ ጃሚል አብዱላህን አሰናበቱ። ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ እና አምባሳደር ሣሚ ጃሚል አብዱላህ በሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በአስቸጋሪ…

የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ያካሄደው 10ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ግብ እንዲሳካ አካታች መንገዶችን መከተል እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኮሚሽነሮች የተሾሙለት አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ግቡን ያሳካ ዘንድ ከወዲሁ አካታች መንገዶችን ሊከተል እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑት…

አስፈላጊውን መረጃ ብንይዝም “በሲስተም መቋረጥ“ ምክንያት ከወልቂጤ ኬላ ማለፍ አልቻልንም- ቡና ላኪዎችና አሽከርካሪዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጋዊ ቡና ላኪዎች ሆነን የሚጠበቅብንን ሙሉ መረጃ ብንይዝም “በሲስተም መቋረጥ” ምክንያት ከሳምንት በላይ ከወልቂጤ ኬላ ማለፍ አልቻልንም ሲሉ ቡና ላኪዎች እና አሽከርካሪዎች ቅሬታ አሰሙ፡፡ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የቴሌብር የገንዘብ እንቅስቃሴ ገደብ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮቴሌኮም ቴሌብርን በመጠቀም የሚደረገውን ዕለታዊና ወርሃዊ የገንዘብ እንቅስቃሴ ገደብ ማንሳቱን አሰታወቀ። ከዚህ በፊት ተጥሎ የነበረው ዕለታዊ እና ወርሃዊ የገንዘብ እንቅስቃሴ ገደብ በመነሳቱ ደንበኞች ግብይትን ያለገደብ…

መንግስት ለትግራይ ህዝብ ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደርስ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ መንግስት ለትግራይ ህዝብ ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደርስ አስፈላጊውን ገንቢ ሚና እየተጫወተና ዕርዳታ እንዲላክ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ፥ መንግስት…

የአግሮ ኢንዱስትሪ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር አሽናፊዎች ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስቱ የዩኒቨርሲቲ የአግሮ ኢንዱስትሪ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር አሽናፊዎች ተሸለሙ፡፡ ሽልማቱን ያበረከቱት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን÷ የአገራችን የጀርባ አጥንት የሆነውን እና ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ…

የሶማሌ ክልል ለህጻናት አገልግሎት የሚውል የህክምና ቁሳቁስ አሰራጨ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ላጋጠመቸው ህፃናት የሚሆኑ የህክምና ቁሳቁሶችን ለ180 የጤና ማዕከላት ማሰራጨቱን አስውቋል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ያሰራጨው የህክምና ቁሳቁስ በክልሉ…

የክልሉ ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ የተላለፉ አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ…

ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ መረጃ የመለየት ሥራ ተሠርቷል- የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ተፈናቅለው በሰሜን ሸዋ ዞን ተጠልለው የሚገኙ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ መረጃ የመለየት ስራ ተሠርቶ ለክልሉ መንግስት መላኩን የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡…