Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በሁለት ሣምንታት ውስጥ ይስተካከላል – የአዲስ አበባ ኤሌክትርክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ያጋጠመውን የኃይል መቆራረጥ ችግር በሁለት ሣምንታት ውስጥ ለማስተካከል እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች…

የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) የኢትዮጵያ ዋና…

መገናኛ ብዙኃን እውነተኛ መረጃ የሚያደርሱና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያስጠብቁ ሊሆኑ ይገባል- መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረተሰቡን የመረጃ ፍላጎት ለማድረስ የመገናኛ ብዙኃን መስፋፋት ወሳኝ ቢሆንም ይህ ብቻ ግን በቂ አይደለም ሲሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። መገናኛ ብዙኃኑ ከመስፋፋት ባለፈ…

የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት በራስ አቅም ብቻ ማደግ እንደሚቻል ማሳያ ነው- አቶ እርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በበጋ ወቅት በመስኖ የተጀመረው የስንዴ ሰብል ልማት ጅምር አመርቂ ውጤት ባለን የተፈጥሮ ሀብትና ሰፊ የሰው ኃይል ብቻ መለወጥ እንደምንችል ያረጋገጠ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የታንዛኒያ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያና የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የታንዛኒያ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያና የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የፓርላማ አባላቱ በኢትዮጵያና በታንዛኒያ መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ እንደሚሠሩ…

ኢትዮጵያ በ6ኛው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ የትብብር ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በ6ኛው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ የትብብር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው። በፎረሙ ላይ ከ41 የአፍሪካ ሃገራት የተወከሉ ከ500 በላይ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ተሳታፊዎች ናቸው። በዋናነትም…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይሮቢ ቅርንጫፍ እና የኢትዮ-ኬኒያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዲኤታ ዴንገ ቦሩ እና የሶማሊያ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ኻሊፍ አብዲ ዑመር በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡…

በአዲስ አበባ በመሰረተ ልማት ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፣ በኢትዮ ቴሌኮምና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኬብሎች ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በመሰረተ ልማት…

በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለአንድ ዓመት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በደቡብ ሱዳን ያለውን የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲራዘም ድምጽ መስጠቱ ተገልጿል፡፡ ምክርቤቱ ሀገሪቱ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እንዳትመለስ የፖለቲካ…