Fana: At a Speed of Life!

ከ31 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሐሰተኛ ሰነድ ወደ መሃል ሀገር ሊገባ የነበረ ግምታዊ ዋጋው ከ31 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን በጉምሩክ ኮሚሽን የአዋሽ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ…

በድሬዳዋ ባለፉት 6 ወራት በማክሮ ኢኮኖሚው የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል – ከንቲባ ከድር ጀዋር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ባለፉት 6 ወራት በማክሮ ኢኮኖሚው የተሻለ አፈፃፀም መመዝገቡን እና ምጣኔ ሀብቱ በ2014 ዓ.ም 12 በመቶ እንደሚያድግ መገመቱን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጀዋር አስታውቀዋል። 12 በመቶ እንደሚያድግ መገመቱም…

ኤምባሲው የኢትዮ-ሱዳንን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር እየሠራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮ-ሱዳንን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር ከሱዳን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር እየሰራ መሆኑን ገለጸ፡፡ የሱዳን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በሱዳን ከአምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 9ኛ ዓመት በዓለ ሢመት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 9ኛ አመት በዓለ ሢመት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው፡፡ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትረያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 9ኛ ዓመት…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ጉዳዮች የሚመክረው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ÷ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በእስር ላይ ስለሚገኙ አመራሮች እና አባሎች ለቀረቡ ጥያቄዎች ቦርዱ ምላሽ…

ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታዉ ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን አካባቢ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ትላንት…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ገበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የበጋ መስኖ የስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ጎበኙ። ጉብኝቱ እየተካሄደ ያለው በሐዋሳ ዙሪያና ሎካ አባያ ወረዳዎች በአርሶ አደሮችና…

የሩስያ ወታደራዊ ኃይል የዩክሬኗን ኬርሰን ከተማ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩስያ ኃይል በሰባተኛ ቀኑ ወታደራዊ ዘመቻ በደቡብ ዩክሬን የምትገኘውን ኬርሰን ከተማ መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንዳስታወቀው፥ የሩስያ ጦር በጥቁር ባህር አካባቢ የምትገኘውን የኢኮኖሚ…

ከበይነ መረብ ጋር የተቆራኙ ቁሶች ምንነት እና የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት ከበይነ መረብ ጋር የተቆራኙ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት እየጨመረ ይገኛል፡፡   ከበይነ መረብ የተቆራኙ ቁሶች (internet of things) በዋናነት ሴንሰሮች እና ሶፍትዌሮች የተካተቱባቸው የቁሶች…

የእናቶችን ጤና ለማሻሻል እየሰሩ ላሉ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶችን ጤና ለማሻሻል ከጤና ሚኒስቴር ጋር እየሰሩ ላሉ አጋር አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሀ ግብር ተካሔደ። በምስጋና መርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የእናቶች እና ህጻናት ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት ዘላለም ፥ የጤናማ…