Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገርን ከፊት ማስቀደም አለባቸው – የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገርን ከፊት ያስቀደመ አካሄድን መከተል እንደሚጠበቅባቸው የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ገለጹ፡፡ የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አብዱልቃድር…

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

በጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በጉምቢ ቦርዶዴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ 3 ሰዎች ሕይወት ማለፉን በወረዳው የትራፊክ አስተባባሪ ዋና ሳጅን ኡመር ኡስማን ገለጹ፡፡ በአደጋው በ23 ሰዎች ላይም ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሷል፡፡…

የቱርኩ ኤም ጂ ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎቱን አሳወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲ) በበርካታ አገሮች ውስጥ አምራች ፋብሪካዎች ያሉት የቱርኩ የኤም. ጂ.ፕሮጀክቶች ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ያለውን ፍላጎት ማሳየቱን በአንካራ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኤም ጂ ፕሮጀክቶች…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ የአኮቦ የወርቅ ማምረቻን ስራ ለማስጀመር ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚንስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የአኮቦ የወርቅ ማምረቻን ስራ ለማስጀመር ጋምቤላ አኮቦ ገብተዋል፡፡ በአኮቦ የወርቅ ማምረቻ ስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ላይ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡመድ ኡጁሉና ሌሎች…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃትና ዲሲፕሊን መፈፀሙ የሚጠበቅና የሚያኮራ ተግባር ነው- ሜ/ጄ ቤንጃሚን አልፈሚ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በዚህ አስቸጋሪ የግዳጅ ቀጣና ውስጥ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃትና በተሟላ ወታደራዊ ዲሲፕሊን መፈፀሙ የሚጠበቅና የሚያኮራ ተግባር ነው ሲሉ በአብዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ጦር (የዩኒስፋ)…

የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ነገ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛ ዓመት የመጀመሪያ ዙር የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪምየር ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ነገ ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ 10 የእጅ ኳስ ክለቦች ሲሳተፋበት የነበረው የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪምየር ሊግ በባሕር ዳር ከተማ አስተናጋጅነት…

ኢትዮጵያ የአሴካ ጉባኤን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንድትመራ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካና የዐረቡ ዓለም የምክር ቤቶች፣ ሹራዎች፣ እና አቻ ምክር ቤቶች ማህበር ኮንፍረንስ (አሴካ) ጉባኤን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንድትመራ በጉባኤው መመረጧን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

ሚኒስቴሮቹ በጥምረት ለመስራት የጀመሩት እንቅስቃሴ ውጤታማ እንዲሆን እየሠሩ መሆናቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በሀገራዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ በጥምረት ለመሥራት የጀመሩት እንቅስቃሴ በውጤት እንዲታገዝ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ ሁለቱ ሚኒስቴር…

ሁለተኛው ዙር የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ሁለተኛው ዙር የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መከፈቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ የ2014 ዓ.ም የአንደኛ ዙር ውድድር መርሃ ግብር በትላንት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡…