Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል የውስጥና ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በመከላከል ሰላምን ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ ነው- የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የውስጥና ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በመከላከል ሰላምን ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በአቦቦ ወረዳ የዘረፉትን የቀንድ ከብቶች በማስመለስ በታጣቂዎቹ…

ከ219 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የታካሚ አልጋዎች እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን መንግስት ድጋፍ ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው በድጋፍ የተገኙ የታካሚ አልጋዎች እየተሠራጩ መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ከጃፓን መንግስት በድጋፍ የተገኙ ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ…

የዓድዋ ድል በዓል ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ በሚኒሊክ አደባባይ ይከበራል – የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዓድዋ ድል በዓል ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ “በሚኒሊክ አደባባይ አይከበርም” በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወርቅነሽ ብሩ ተናግረዋል፡፡ በዓሉ ከዚህ ቀደም አባት አርበኞች በሚኒሊክ…

አድዋ የቅኝ አገዛዝን ማዕበል የገታ ነዉ- አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አድዋ የቅኝ አገዛዝን ማዕበል የገታ ነዉ ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ-ጉባኤው 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን÷ በመልዕክታቸው በአድዋ የነበረው…

ሱዳናውያን ወታደራዊ መንግስታቸውን መቃወማቸውን ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ሱዳናውያን ወታደራዊ መንግስታቸውን በመቃዎም አሁንም ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል፡፡ ባለፈው አመት የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት በመቃወም በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን በካርቱም ፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግስት ፊት ለፊት ባደረጉት…

ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በመተከል ዞን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንፋስ ስልክ የላፍቶ ክፍለ ከተማ በመተከል ዞን በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ወገኖች 16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አስረከበ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ…

የዓድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ፕሮጀክት ግንባታ 75 በመቶ ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዳግማዊ ምኒሊክ አደባባይ አካባቢ እያስገነባ ያለው የዓድዋ ዜሮ ኪሎሜትር ፕሮጀክት ግንባታ 75 በመቶ መድረሱ ተገለጸ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትላልቅ ፕሮጀክቶች ጽህፈት ቤት…

ኢትዮጵያ የቀጠናዊ የሠራተኞች ፍልሰት የሚኒስትሮች ፎረምን የመምራት ኃላፊነት ከኬኒያ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቀጠናዊ የሚኒስትሮች ፎረም ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት የሚኒስትሮች ፎረምን የመምራት ኃላፊነትን ከኬኒያ መረከቧ ተገለጸ፡፡ የሠራተኞች ፍልሰት አስተዳደርን በማሻሻል ቀጠናዊ ትስስርን ለማጠናከር…

የመከላከያ ኅብረት ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አባላት የምስጋና ዝግጅት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ህብረት ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ በስራቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ አመራርና አባላቱ የእውቅናና የምስጋና ዝግጅት አካሄደ፡፡ በዝግጅቱም የመከላከያ ሰራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰን…

የዓድዋ በአልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 23 ቀን 2014 ዓ.ም የሚከበረውን የዓድዋ በአዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል፡፡ በዕለቱ ከማለዳው 12፡00 ሰአት 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር ማስታወቁን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡…