Fana: At a Speed of Life!

2 ሺህ ያህል ሰዎች በነጻ ትራንስፖርት ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል- ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚ/ር

አዲስ አበባ፣ ታሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ በላምበረት መናኸሪያ እየተሰጠ ያለውን ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትሯ ዛሬ ሌሊት ላምበረት መናኸሪያ በመገኘት እየተሰጠ ያለውን የነፃ ትራንስፖርት…

በጠ/ሚ ዐቢይ መሪነት የተገኘው ድል የጠላቶቻችንን ህልም ያመከነና ቅስም የሰበረ ነው – የኦሮሚያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነት በጥምር ኃይሉ የተገኘው ድል የጠላትን ህልም ያመከነና ቅስም የሰበረ መሆኑን የኦሮሚያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ ዘመቻ ለሕብረ ብሄራዊ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አባላት ለህብረ ብሔራዊነት መጠንከር ሊሰሩ ይገባል- የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አባላት የህገ መንግሥት የበላይነት እንዲረጋገጥና ህብረ ብሔራዊነትን ለማጠናከር ሊሰሩ እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ ገለፁ። ምክር ቤቱ በተሻሻለው የአሠራርና የአባላት…

የንግዱ ማኅበረሰብ ዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት መግባትን አስታኮ ከሚያደርገው የዋጋ ጭማሪ ሊታቀብ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ፀጥታ ቢሮ የከተማዋን የፀጥታ ሁኔታ አስመልክቶ ከክፍለ ከተማ አመራሮች እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ…

በጦርነቱ ምክንያት ለወደሙ ትምህርት ቤቶች የመጽሐፍ ማሰባሰብ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ስጦታችን ለፈረሰው ትምህርት ቤታችን" በሚል መሪ ቃል በጦርነቱ ምክንያት ለወደሙ ትምህርት ቤቶች የመጽሐፍ ማሰባሰብ መርሐ ግብር ዛሬ ተጀመረ፡፡ የአዲስ አበባ ወጣቶች ማኅበር፣ ጓደኝነት ለመልካምነት የበጎነት ስብስብ እና…

ሀዋሳ ላይ ሲደረግ የነበረው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዘጠኝ የጨዋታ ሳምንታትን ያስተናገደው የሃዋሳ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ይሆናል። ዛሬ ከሚደረጉ ጨዋታዎች ባህር ዳር ከነማ ከአዳማ ከነማ ጋር 9፡00 ላይ…

በዳንጉር ወረዳ በህወሓት ተላላኪዎችና ሽፍቶች ጫና ከአካባቢያቸው ሸሽተው የነበሩ 100 የጉምዝ ማህበረሰብ አባላት ወደ ወረዳ ማዕከል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ህወሓት ያሠማራቸው ተላላኪዎችና ሽፍቶች የሚፈጥሩትን ጫና ሸሽተው የነበሩ 100 የጉምዝ ማህበረሰብ አባላት በዛሬው ዕለት ወደ ወረዳ ማዕከል እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የህወሓት ተላላኪ…

ቱርክ ገንዘቧ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለውን ምጣኔ ለማስተካከል የፋይናንስ ማሻሻያዎችን አደረገች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቱርክ ገንዘቧ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለውን ምጣኔ ያስተካክላል ያለችውን የፋይናንስ ማሻሻያ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች። ሰሞኑን የቱርክ ሊሬ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር አቅሙ መዳከሙን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ሬጂብ ታይብ ኦርዶኻን ይህን ችግር…

ቢሮው የሀረሪ ክልልን ሰላምና ፀጥታ አጠናክሮ ለማስቀጠል ከምስራቅ ዕዝና ከሌሎች የፀጥታ ሃይሎች ጋር እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በክልሉ ያለውን ሰላምና ፀጥታ አጠናክሮ ለማስቀጠል በደጀን ከሚገኘው የምስራቅ ዕዝ እና ከሌሎች የፀጥታ ሃይሎች ጋር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ። የክልሉ ፀጥታና…

አሸባሪው ህወሓት በቆቦ አካባቢ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት ከ600 በላይ ንጹሃንን ገድሏል – ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ አካባቢ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት ከ600 በላይ ንጹሃንን መግደሉንና በአንድ ቀንም 89 ንጹሃንን ገድሎ በጅምላ መቅበሩን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። የሟች ቤተሰቦችም አስከሬን…