Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ ይጠናከራል -አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሁሉን አቀፍ የሆነው የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ዲጂታል ኢኮኖሚን ጨምሮ በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ እንደሚጠናከር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ። ሚኒስትሩ በሴኔጋል መዲና ዳካር ሕዳር 20 እና 21 ቀን…

ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አይግቡ – ዳያስፖራ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ ምሁራን ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት እንዲያቆሙ ጠየቁ፡፡ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ…

የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ ከዓለም አቀፍ አቶሚክ ሀይል ኤጀንሲ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ዶ/ር ሻውካት አብዱልረዛቅ ጋር የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለማዋል በሚደረጉ ትብብሮች ላይ ውይይት አደረጉ።…

በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት ካኦ ይ የ#በቃ ንቅናቄን በይፋ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የቻይና ኤምባሲ ኮንሱላር የሆኑት ካኦ ይ ዛሬ ዓለም ዓቀፉን የ#በቃ ንቅናቄ መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ንቅናቄውን የተቀላቀሉት በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት በትዊተር ገፃቸው #በቃ በማለት በዴሞክራሲ ስም ወንጀሎችን…

የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ ነገ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዓቀፉ #በቃ ንቅናቄ አካል የሆነው ሰላማዊ ሰልፍ በኢትዮጵያውያን አቆጣጣር በነገው ዕለት ከምሽቱ ሶስት ሰአት በነጩ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት እንደሚካሄድ የሰላምና አንድነት ማህበር የዋሺንግተን ዲሲ ግብረ ሃይል አሳወቀ፡፡…

በአሸባሪዉ ህዋሃት ለተፈናቀሉ ዜጎች አለማቀፉ ማህበረሰብ እርዳታ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲያደርግ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጠየቀ። በክልሉ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል 24 የኩላሊት እጥበት ሕክምና መስጫ መሳሪያ ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ተቋማት 24 ለኩላሊት እጥበት የሚውል የሕክምና መሳሪያዎች ለጎንደር ዩኒቨርስቲ አበረከቱ። ቀደም ሲልም 12 ተመሳሳይ መሳሪያዎች ከካናዳ ድጋፍ መገኘቱን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሕክምና…

አሸባሪው ህወሓትከካሳጊታና ሙዲና ከተሞች ከመባረሩ በፊት ሕጻናትና ሴቶችን ጨፍጭፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሸባሪው ህወሓት ወራሪ በአፋር ክልል ካሳጊታ እና ሙዲና ከተሞች በወገን ጦር ተመትቶ ከመሸሹ በፊት በርካታ ሕጻናትና ሴቶችን መጨፍጨፉ እንዲሁም ንብረት ማውደሙ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር…

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ለሠራዊቱ ሰንጋዎችና አልባሳት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ከባለሐብቱ ከነጋዴውና ከነዋሪው ማኅበረሰብ በማሰባሰብ ለጀግናው የመከላከያ ሠራዊት እና ለአማራ ልዩ ኃይል የሚውል 20 የእርድ ሰንጋዎች እንዲሁም አልባሳት አስረክቧል፡፡ የሰሜን ዕዝ ጠቅላላ ሆስፒታል…

የዲፕሎማሲው መስክ ከአሁን በፊቱ በተሻለ ጥረትና ትጋት የሚሰራበት ጊዜ ነው – አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲፕሎማሲው ዘርፍ ወቅታዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ ያደረጉ ሥራዎች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷቸው እንደሚሰሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ። የዲፕሎማሲው መስክ ከአሁን በፊቱ በተሻለ ጥረት እና ትጋት የሚሰራበት…