Fana: At a Speed of Life!

የለገዳዲ ክፍል ሁለት ጥልቅ ጉድጓድ የውሃ ፕሮጀክት በዚህ በጀት አመት ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለገዳዲ ክፍል ሁለት ጥልቅ ጉድጓድ የውሃ ፕሮጀክት በቀን 86 ሺህ ሜትር ኪዮብ ውሃ የማምረት አቅም ያለው ሲሆን በዚህ በጀት አመት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአዲስ አበባውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ።…

የጌዲኦ ዞን ነዋሪዎች ለአምስተኛ ጊዜ ለህልውና ዘመቻው ስንቅ አዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዲኦ ዞን እናቶች ለአምስተኛ ጊዜ በህልውና ዘመቻው እየተሳተፉ ላሉ ጀግኖች ግምቱ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ስንቅ አዘጋጁ፡፡ የህይወት መስዋዕትነት የሚከፍለውን የሀገር መከላከያ ሰራዊትና የተለያዩ የፀጥታ…

በሕዝቡና በጸጥታ አካላት ቅንጅት እየተገኘ ላለው ድል መንግሥት ምስጋና ያቀርባል -ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝቡና በጸጥታ አካላት የተቀናጀ ርብርብ እየተገኘ ላለው ድል መንግሥት ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዘሬ በሰጡት መግለጫ…

ህወሓት የሃይማኖት አባቶችን በመግደል ፋሺስታዊነቱን አረጋግጧል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የሃይማኖት አባቶችን በመግደል ፋሺስታዊነቱን አረጋግጧል ሲሉ የሀረሪ ክልል የሃይማኖት አባቶች ተናገሩ። የሃይማኖት አባቶቹ ፅንፈኛው ህወሓት የዚያድ ባሬ ወራሪ ሃይል ያልሰራውን ተግባር በወገን ላይ በመፈፀም…

ቻይና የውጭ ጣልቃ ገብነትን አጥብቃ እንደምትቀወም የሀገሪቱ ኮሚኒስት ፓርቲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና የውጭ ጣልቃ ገብነትን አጥብቃ እንደምተቃዎም የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በድጋሜ አስታወቀ። በፕሬዚደንት ዥ ዥፒንግ የሚመራዉ የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ 19 ኛውን የማዕከላዊ ኮሚቴ ስድስተኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዋና ከተማዋ ቤጂንግ ከህዳር…

ሰላምና ፀጥታን ከመጠበቅ ጎን ለጎን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የተመራና የክልሉን ካቢኔ ያካተተ ልዑክ በሸቤሌ ዞን የመስክ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑኩ በዞኑ በተለይም በቤር አኖ ወረዳ የዋቢ ሸቤሌ ወንዝን በመጠቀም በመስኖ የለማ 475 ሄክታር…

በመዲናዋ ሰዎች በማንነታቸው እየታሰሩ ነው በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሃሰተኛ ነው – አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ብሄር ተኮር የሆነ እስር እየተካሄደ ነው ተብሎ የሚሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። አምባሳደር ሬድዋን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአልጄዚራ ጋር ቆይታ…

የጎንደር ከተማ በማይጠብሪ ግንባር ለሚዋደቁ ጀግኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከ530 ሺህ ብር በላይ ግምት የሚያወጡ 27 በሬዎችን በማይጠብሪ ግንባር ለሚዋደቁ ጀግኖች ድጋፍ አደረገ። አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙ የወገን ጦር ሰራዊት…

በአሰላ ከተማ በህገ ወጥ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የንግድ ስራ ሲያከናውኑ በተገኙ 240 ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ። የከተማው ንግድና ገበያ ልማት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገነሞ ነገዎ እንደገለፁት፥ 160 የንግድ ተቋማት በህገ ወጥ…

በደቡብ ክልል ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኮቪድ19 ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከህዳር 10 እስከ 19 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ቀናት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኮቪድ-19 ክትባት እንደሚያገኙ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የኮቪድ-19 ክትባት ዘመቻን አስመልክቶ በወላይታ ሶዶ…