Fana: At a Speed of Life!

የዲጂታል ሉአላዊነት የአንድ አገር ብሄራዊ ሉአላዊነት ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ለማልማት የያዘችው አቋም በቴክኖሎጂው ዘርፍ ነፃ ሀገር መሆኗን ያሳየ ነው ሲል የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ÷ የዲጂታል…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

 አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰብስበዋል። በዩኒቨርሲቲው የግብርና እና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጀጃ ባህሪ…

በህልውና ዘመቻው መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የጸጥታ ኃይል የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በህልውና ዘመቻው የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የጸጥታ ኃይል የድጋፍ ሰልፍ በዳውሮ ዞን ተርጫ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የተርጫ ከተማ ነዋሪዎች የአሸባሪው ህወሓት እኩይ ተግባራትን አውግዘዋል፡፡ በሰልፉ በተርጫ ዙሪያ…

የኢትዮጵያ ካናዳውያን ኔትወርክ ለተፈናቃዮች የ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ካናዳውያን ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሸዋ ሰላምና ልማት ማህበር በኩል ለወሎ…

በደቡብ ክልል የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለአንድ ሳምንት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የጦር መሳሪያ ምዝገባ በቀጣይ አንድ ሳምንት ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚካሄድ የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የደቡብ ክልል…

በሩብ ዓመቱ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመሰረተ ልማት እና የኃይል ስርቆት ተፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ6 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመሰረተ ልማት እና የኃይል ስርቆት መፈፀሙን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። በአገልግሎቱ የህግ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ…

አስቶንቪላ ስቲቨን ጄራርድን አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ አስቶንቪላ ዲን ስሚዝን ካባረሩ በኋላ አዲስ አሰልጣኝ ለማግኘት ፍለጋ ላይ ቆይተዋል። በዛሬው እለትም የቀድሞውን የሊቨርፑል አማካይ ስቲቨን ጄራርድ አዲሱ አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል፡፡ የስኮትላንዱ ክለብ…

ኢትዮጵያን የአፍሪካ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የአፍሪካ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ሁሪያ አሊ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ገለፁ፡፡ "በቴክኖሎጂ ሃያል ለመሆን የኢትዮጵያ ጉዞ" በሚል በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…

ኢትዮጵያ በችግር ውስጥ ብታልፍም ብልፅግናዋን ከማረጋገጥ ወደ ኋላ አትልም- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በየትኛውም አይነት ችግር ውስጥ ብታልፍም ልማት እና ብልፅግናዋን ከማረጋገጥ ወደ ኋላ እንደማትል የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ የኒውዚላንድ አምባሳደር ሚካኤሊ…

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አርማውን ቀየረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን ተቋማዊ አርማ መቀየሩን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴር ጄኔራል አስፋው ማመጫ አስታወቁ። ጄኔራል ተቋሙ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት…