የሀገር ውስጥ ዜና ለቦንጋ ገብረፃዲቅ ሻዎ አጠቃላይ ሆስፒታል የማስፋፊያ ግንባታ የቦታ ርክክብ ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Nov 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ለጤና ባለሙያዎች መኖሪያና ለሌሎች መሰረታዊ የህክምና አገልግሎቶች የሚውሉ የህንፃዎች ማስፋፊያ ቦታ ርክክብ ተደርጓል። የግንባታ ስራው ከ158 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግበት ሲሆን÷ ሙሉ ወጪው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ከ40 በላይ ሃገራት የድንጋይ ከሰል ምርትን ለማቆም ቃል ገቡ ዮሐንስ ደርበው Nov 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ40 በላይ ሃገራት የድንጋይ ከሰል ምርትን ለማቆም መስማማታቸው ተገለፀ። ፖላንድ፣ ቬትናም እና ቺሊን ጨምሮ ዋና የድንጋይ ከሰል አምራች የሚባሉ ከ40 በላይ ሃገራት በግላስኮ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ምርቱን ለማቆም ስምምነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ አመራሮች ሽኝት እየተደረገ ነው ዮሐንስ ደርበው Nov 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ አመራሮች በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሽኝት እያደረገ ነው። "ሀገሬን እጠብቃለሁ፤ መስዋዕትነት እከፍላለሁ" በሚል መሪ ቃል ነው ከከተማ አስተዳደሩ የተውጣጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ቱርክ የኢትዮጵያ የልማት አጋር ናት – ዶክተር ፍጹም አሰፋ ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ጥቅምት 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር እና በቱርክ ልማት ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊዎች መካከል ውይይት ተካሂዷል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በዚህ ወቅት ለቱርክ የልማት እና ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊዎች ኢትዮጵያ በልማት እቅዷ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብን መፈናቀል ከመሠረቱ ለመግታት መዝመት ይገባል – ኮሚሽኑ ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ህዝብ ላይ በተደጋጋሚ እየደረሰ ያለውን መፈናቀል ከመሠረቱ ለማስቆም በመንግስት የቀረበውን የክተት ጥሪ ተቀብሎ ወደ ግንባር መዝመት እንደሚገባ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ።…
የሀገር ውስጥ ዜና አምራች ኢንዱስትሪው 42 ነጥብ 75 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከዘይት አምራች ኢንዱስትሪው 42 ነጥብ 75 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ፡፡ በሩብ ዓመቱ 42 ነጥብ 85 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 42 ነጥብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ዴንማርክ በውሃና ኢነርጂ አቅርቦት በጋራ ለመስራት ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ፣ በጅቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሱዳን የዴንማርክ አምባሳደር ከሆኑት ኪራ ስሚዝ ጋር በውሃና ኢነርጂ አቅርቦት ላይ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ ሱዳን በአቪየሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነቷን እንደምታጠናክር ገለጸች ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የትንስፖርት ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለሱዳን መረጋጋት እና በደቡብ ሱዳን የአቪየሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመከላከያ ጦር ኃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ድጋፍ ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ወታደራዊ መደብር እና መዝናኛ ክበቦች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለመከላከያ ጦር ኃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡ ዳይሬክቶሬቱ 1 ሺ 300 ብርድ ልብሶችን ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት የሰሜን እዝ በህወሓት የተጨፈጨፈበትን አንደኛ አመት አሰቡ ዮሐንስ ደርበው Nov 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የሰሜን እዝ በሽብርተኛው የህወሓት ቡድን ከጀርባው የተወጋበትን አንደኛ አመት በዛሬው ዕለት አስበዋል። ተቋማቱ አሸባሪው ህወሓት በሀገር መከላከያ ሰሜን እዝ ላይ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም…