የሀገር ውስጥ ዜና በኢንዱስትሪ ፓርኮች የተሰማሩ ባለሃብቶች በዓለም ገበያ የመወዳደር አቅም ያላቸው መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Oct 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተሰማሩ ባለሃብቶች በዓለም ገበያ ላይ የመወዳደር አቅም ያላቸው መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ለኢንዱስትሪ ምርቶች ለአፍሪካ አገራት ከተሰጠው ከቀረጥና ኮታ ነፃ የሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ ነው ዮሐንስ ደርበው Oct 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ከነገ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ መሆኑን የከተማዋ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእናቶችና ህፃናት ጤና አገልግሎት ዳይሬክተር ቤተልሔም ታየ የክትባት አሰጣጡን…
የሀገር ውስጥ ዜና የተከማቹ የመልካም አስተዳድር ችግሮችን መቅረፍ የክልሉ መንግስት ቀዳሚ ሥራ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳው ዮሐንስ ደርበው Oct 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሉዓላዊነት ከማስከበር ጎን ለጎን የክልሉ መንግስት የህዝቡን ጥያቄዎች ለመፍታት በተያዘው ዓመት እንደሚሰራ የደቡብ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ ህወሓት በደቡብ ክልል የግጭት ማዕከል ለማድረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰብዓዊ እርዳታ ሰራተኞች በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት እየደረሰባቸው ነው- የፖለቲካ ተንታኝ ዮሐንስ ደርበው Oct 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታትና በሌሎች የእርዳታ ድርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው እየሰሩ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ህወሃት የተለያዩ ጉዳቶችን እያስተናገዱ መሆናቸውን የፖለቲካ ተንታኙ ጄፍ ፒርስ አስታወቀ። የጄፍ ፒርስ ምንጮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በቡድኖች ፍላጎት አትፈርስም – የሰመራ ነዋሪዎች ዮሐንስ ደርበው Oct 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተወሰኑ ቡድኖች ፍላጎት የምትፈርስ ሀገር አይደለችም ሲሉ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ አሸባሪው ህወሓት በየአከባቢው በንፁሃን ላይ እያደረሰ ያለውን ግድያና ዝርፊያ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ነዋሪዎች ገለጹ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት በሀረርና በድሬዳዋ ይሰጣል ዮሐንስ ደርበው Oct 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ የ2014 (ኤፍ ቢሲ) የመጀመሪያውን ዙር የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ዕድሜያቸው ከ 5 ዓመት በታች ለሆኑ 120 ሺህ ለሚጠጉ ህፃናት ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቅቀናል ሲሉ የሀረሪ ክልልና የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ ህፃናትን…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህብረብሔራዊነትን በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበር ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Oct 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህዳር 29 በተለያየ መረሐ ግብር በድሬዳዋ ከተማ እንደሚካሄድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ በዓሉ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ሕብረብሔራዊ አንድነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በዞኑ የበጎ ፈቃድና የዜግነት አገልግሎት ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Oct 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ ፈቃድና የዜግነት አገልግሎት በህብረተሰቡ ህይወት ላይ ውጤት ያለው ለውጥ እያመጣ መሆኑን የባሌ ዞን ህጻናት፣ ሴቶችና ወጣቶች ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የዞኑ ህጻናት፣ ሴቶችና ወጣቶች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ህንዲያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ነገና ከነገ ወዲያ በኢትዮጵያና ኬኒያ ድንበር የእንስሳት ክትባት ይካሄዳል ዮሐንስ ደርበው Oct 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬኒያ እና ኢትዮጵያ ድንበር አካባቢዎች የሚካሄደውን የእንስሳት ክትባት ዘመቻ አስመልክቶ በሞያሌ ከተማ ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱም÷ በክፍለ አህጉራዊ የአርብቶ አደር ኑሮ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት አማካኝነት ድንበር ዘለል ተዛማች…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛን ቋንቋ በሁለተኛ ዲግሪ ሊሰጥ ነው ዮሐንስ ደርበው Oct 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የቻይንኛ ቋንቋን በሁለተኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ቻይንኛ በሁለተኛ ዲግሪ ሲሰጥ÷ በምሥራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው ነው ተብሏል፡፡ በአዲስ…