Fana: At a Speed of Life!

በቀጣይ ሣምንት የፖሊዮ ክትባት ሊሠጥ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሣምንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የሕዝብ ግንኙነትና ጤና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ዋጮ ዋቡልቾ…

1 ሺህ 496ኛው የመውሊድ በዓል የፊታችን ሰኞ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) የፊታችን ሰኞ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። በዓሉን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ተቀዳሚ…

ግብርናችንን በማዘመን እራሳችንን መቻል ወሳኝ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪ ተጽዕኖን ለመቋቋም ግብርናችንን በማዘመን በምጣኔ ሀብት እራሳችንን መቻል ወሳኝ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ…

ሩሲያ ከፍተኛዉን የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ቁጥር አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ ከፍተኛዉን የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ቁጥር ማስመዝገቧን አስታውቃለች፡፡ በትላንትናዉ ዕለት ብቻ ከ 1 ሺህ በላይ ዜጎቿ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይዎታቸዉ ማለፉ ታዉቋል፡፡ ይህም ኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ ጀምሮ…

የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርትን በውጤታማነት ለመተግበር እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ቤቶችን መሰረት ያደረገ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርትን በውጤታማነት ለመተግበር እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ዘርፍ…

ከፑሽኪን አደባባይ -ጎፋ ማዞርያ- ጎተራ ማሳለጫ እየተገነባ ያለው መንገድ 77 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሌክሳንደር ፑሽኪን አደባባይ ተነስቶ በጎፋ ማዞርያ ጎተራ ማሳለጫ እየተሰራ ያለው መንገድ በታቀደው ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ በ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከቻይና መንግሥት በተገኘ ብድር ነው ግንባታው እየተካሄደ ያለው፡፡…

በሶማሌ ክልል የተገኘው የሰብል ምርት እጅግ ተስፋ ሰጪ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የተገኘው የዘንድሮ የሰብል ምርት እጅግ ተስፋ ሰጪ ነው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ በመላው ሀገራችን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና ራስ ቻይ የመሆን ዐቅማችንን ለማጎልበት ያለን ትጋት…

በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል ገንዘብ በማሰባሰብ በኩዌት የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስረከቡ፡፡ 240 ሺህ ብር በማሰባሰብ ለዚህ ተግባር ወደ ተከፈተው የባንክ አካውንት ገቢ…

የ2013 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2013 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ፡፡ በዚህም ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን…

ሕብረቱ በቅርቡ በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ተቀባይነት የለውም – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአውሮፓ ሕብረት በቅርቡ በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ አድሏዊ እና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። አቶ ደመቀ ይህን ያሉት÷ ከስሎቫኒያ የውጭ ጉዳይ…