የሀገር ውስጥ ዜና በኮንትሮባንድ የገባ 4 ሺህ 824 ስቴካ ሺሻ ተያዘ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ ከውጭ ገብቶ ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የነበረ 4 ሺህ 824 ስቴካ ሺሻ መያዙን የአዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ሺሻው በቁጥጥር ስር የዋለው በሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-87637 (ኢት) ሲኖ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመከላከያ ሰራዊት በሰጠነው አገልግሎት የህሊና እርካታ አግኝተንበታል- የሃገር አቋራጭ አውቶቡስ አሽከርካሪዎች ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገሩን ነፃነት ለማስከበርና የህዝቡን ህልውና ለማረጋገጥ ለተሰለፈው የፀጥታ ኃይል በምንሰጠው የትራንስፖርት አገልግሎት የዜግነት ድርሻችንን ስለተወጣን ደስተኞች ነን ሲሉ የሃገር አቋራጭ አውቶብስ አሽከርካሪዎች ተናገሩ። የህውሓትን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ ለኤርትራውያን ስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ለኤርትራውያን ስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርግ አዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ጠየቁ። ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ ስደተኞችን ማስወጣት ባለመቻሉ ስጋት እንደፈጠረባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና መስከረም 20 ለሚከናወነው ምርጫ በቂ ዝግጅት ተደርጓል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መስከረም 20 ለሚከናወነው ምርጫ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ የዝግጅት ሂደቱን በተመለከተ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በተራዘመው ሁለተኛው ምርጫ 7 ነጥብ 6 ሚሊየን ህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የቱሪዝም ቀን በአዲስ አበባ ደረጃ ከመስከረም 12 እስከ ጥቅምት 5/2014 ይከበራል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው ዓለም አቀፉ የቱሪዝም ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ ከመስከረም 12 እስከ ጥቅምት 5 ቀን 2014 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ የባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ፋይዛ መሐመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳንን ዋና መስመር በመቆጣጠር ኮሪደሩን ለማስከፈት የተመኘው ጠላት አጠቃላይ ህልሙ መክኗል – ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳንን ዓለም አቀፍ ዋና መስመርን በመቆጣጠር ኮሪደሩን ለማስከፈት የፈለገው ወራሪው የጠላት ኃይል ህልም ከንቱ ሆኖ ቀርቷል አሉ የ8ኛ መካናይዝድ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ። አሸባሪው ህውሓት በቲሃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለጤና አገልግሎት ችግር ተዳርገዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች ጁንታው በጤና ተቋማት ላይ ባደረሰው ጥፋት ከ1ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለጤና አገልግሎት ችግር መዳረጋቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰጡት መግለጫ አሸባሪው ህወሓት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም የገቢ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ቁሳቁስ ተይዘዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ ገቡ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "እኔ የከተማዬ የሠላም ዘብ ነኝ "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ከተለያየ ክፍለ ከተማ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ መግባታቸውን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በጎ ፈቃደኞቹ በየካ፣…