የሀገር ውስጥ ዜና በተለያየ ግንባር እየተገኙ ላሉ ድሎች የሎጅስቲክ አቅርቦቱ ድርሻ ከፍተኛ ነው ተባለ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ጠላት የሆነውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ ልዩ ልዩ ሎጀስቲኮች በተገቢው መንገድ መቅረባቸው እየተገኘ ላለው ድል ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የደብረ ዘቢጥ ግንባር የሎጅስቲክ አቅርቦት ኃላፊ ኮሎኔል አለባቸው ብዙነህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ሴክተር ጉባኤ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ሴክተር ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባዔው ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከክልልና ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጎንደር መተማ ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጎንደር መተማ መስመር ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩን የ8ኛ መካናይዝድ ክፍለጦር ዋና አዛዥብርጋዴር ጄነራል ናስር አባዲጋ አስታወቁ፡፡ በሽንፋ በኩል በአራት አቅጣጫ የገባው የህውሓት ወራሪ ኃይልና…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሄራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በኮምቦልቻ ከተማ የተመደቡ የብሄራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ከቀበሌ አመራሮችና ከአካባቢው ወጣቶች ጋር በመሆን ለአቅመ ደካሞች ድጋ ማድረጋቸውን ሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የድጋፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሞጆ- መቂ-ባቱ የክፍያ መንገድ ሥራ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ- መቂ-ባቱ 92 ኪሎ ሜትር የክፍያ መንገድ በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የሞጆ ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል የሆነው የክፍያ መንገዱ÷ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ህወሓት ከ20 በላይ ሆስፒታሎች እና 277 የጤና ጣቢዎችን አውድሟል ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚንስቴር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ የተመራ ልዑካን ቡድን ጉዳት የደረሰባቸዉን የጤና ተቋማት ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ከጤና ሚኒስትር ፣ ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ የተዉጣጡ የስራ ሃላፊዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአንድ ወር ያልተቋረጠው አጥሚት የማዘጋጀት በጎነት ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2021 0 አዲ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አብደላ መሀመድ ላለፉት 30 ቀናት ያለማቋረጥ አጥሚት በማዘጋጀት ለወገን አለኝታነታቸውን በተግባር አረጋግጠዋል፡፡ አቶ አብደላ አንሷር መሀመድ የገንዳውሃ ከተማ ነዋሪ ናቸው። እኒህ ግለሰብ በመተማ ሆስፒታል በመተማ ሽንፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልሉ ጤና ቢሮ ለ15አመታት የሚጠቀምበትን የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ እና የ10አመት የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ ይፋ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ የክልል ጤና ቢሮ ለቀጣይ 15አመታት የሚጠቀምበትን የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ እና የ10አመት የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ ይፋ አድርጓል፡፡ ቢሮው ፍኖተ ካርታውን በወላይታ ሶዶ ይፋ ሲያደርግ የክልል ከፍተኛ የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና መንትያ ዶክተሮቹ በጂማ ዩኒቨርሲቲ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለቱ መንትያ ወንድማማች ዶክተሮች ከ 25 አመት በፊት በነቀምት ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ መስከረም 8፣ 2014 ካስመረቃቸው የህክምና ተማሪዎች መካከል እነዚህ መንትዮች ይገኙበታል። ነጋሳ ብራቱ እና ነገሪ ብራቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የኮንግረስ አባል ካረን ባስ ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የኮንግረስ አባል እና የካሊፎርኒያ ግዛት ተወካይ ካረን ባስ ጋር በሁለትዮሽ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ መኮንን…