Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ ከተለያዩ ሀገራት አቻዎቻቸውና ከተቋማት አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ፣ ከጋቦንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርሮችና ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር በኒውዮርክ ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።…

በመዲናዋ የተበላሹ የአስፋልት መንገዶች ጥገና እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከባድ ዝናብ እና ረጅም ጊዜ በማገልገላቸው ለብልሽት የተዳረጉ የአስፓልት መንገዶችን የጥገና ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በዚህም ከዚህ በፊት ለፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ለመዘርጋት ሲባል…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲት በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ምክንያት ከመኖሪያ አካባቢያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ዳሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ ወልዱ…

የአየር ንብረት ለውጥ አደጋን ለመቀነስ የድንጋይ ከሰል ፕሮጀክቶችን ድጋፍ አቆማለሁ – ቻይና

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ የድንጋይ ከሰል ፕሮጀክቶች የምታደርገዉን የገንዘብ ድጋፍ ልታቆም መሆኗን አስታውቃለች፡፡ ቻይና ኢንዶኖዠያ እና ባንግላዲሽን ጨምሮ በሌሎች ታዳጊ ሀገራት የሚገኙ የድንጋይ ከሰል ፕሮጀክቶችን በገንዘብ…

ትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የዓለም የምግብ ፕሮግራም የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስምምነት ሰነዱን የተፈራረሙት የትራንስፖርትሚኒስትሯ ዳግማዊት ሞገስ እና የአለም ምግብ ፕሮግራም ድርጅት በኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር እስቲቨን ዌር ናቸው፡፡ ስምምነቱ መንግስት የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ ዘርፍ ለማቀላጠፍ…

የሰብዓዊ ድጋፍ ለማዳረስ ለሚደረገው ጥረት ጀርመን ዝግጁ ነች-ጉንተር ኑክ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የጀርመን መራሂተ መንግስት በአፍሪካ የግል ተወካይ እንዲሁም በጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስቴር የአፍሪካ ኮሚሽነር በሆኑት ሚስተር ጉንተር ኑክ ከተመራ ልዑካን ቡድን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።…

ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ እና ምስጋና መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ እና ምስጋና መርሀ ግብር በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው። መርሀ ግብሩ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት "እግር ኳሳችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል።…

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ  እርዳታ ለማድረስ ብሪታኒያ ከመንግስት ጎን ነች-የብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚንስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ እና ያስሚን ዎሃብረቢ ከብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ ኒክ ዳየር ጋር በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ረሃብን ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች እና የሰብዓዊ እርዳታ ጉዳይ ላይ…

ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ ያሉ የወረባቦ ወረዳ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታው እያደረሰ ያለውን ጥፈት ለመከላከልና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር መከላላከያን መቀላቀል ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት ያሉት ወጣቶቹ የሀገር ህልውናን ለመጠበቅ ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ የሃይማኖት አባቶች ሲገደሉ፣ እናቶች እና…

የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለሚገኙ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት ተከናወነ:: የማዕረግ እድገት ማለት ከነበርንበት ማዕረግ አንድ ደረጃ ከፍ እንዳልነው ሁሉ በአስተሳሰብና…