Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አማራ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አማራ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን በደብረ ብርሃ ዩኒቨርሲቲ በወቅታዊ ሃገራዊ ሁኔታዎች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ የህልውና ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቅ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑም በመድረኩ ተገልጿል። በምክክር መድረኩ…

ተመራቂዎች በሚሰማሩበት ሙያ በታማኝነትና በቅንነት ለሀገራቸው ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲዉ ያገኙትን እዉቀት ወደ ፈጠራና የስራ እድሎች በመቀየር ለሌሎችም ጭምር መለወጥ ማመቻቸት እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፋ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለፁ፡፡ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህት…

በምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ የሚመራ ልኡክ ኮምቦልቻ ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ የተመራ የሴት ሚኒስትሮችን ያካተተ ልዑክ ኮምቦልቻ ገብቷል፡፡ ምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ…

የዓለም አቀፍ የፅዳት ቀን በመዲናዋ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ንፁህና ፅዱ ትምህርት ቤት ለትውልድ "በሚል መሪ ቃል የዓለም አቀፍ የፅዳት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተካሄደ፡፡ የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የጽዳት ዘመቻ መርሐግብር በትምህርት ቤቶች መካሄዱ÷ ተማሪዎች በኮቪድ-19…

በአሸባሪው ትህነግ ለተጎዱ ዜጎች ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከአማራ ክልል ጋር በመተባበር በክልሉ አሸባሪው የትህነግ ቡድን በከፈተው ወረራ የተፈናቀሉ እና አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎችን ለመታደግ ያለመ ምክክር ተካሂዷል፡፡ በምክክር መድረኩ ዓለም…

አቶ ወርቁ አይተነው በወሎ ግንባር ለተፈናቀሉ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር መደቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ሳቢያ በወሎ ግንባር ከቤታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ለድጋፍ የሚሆን 100 ሚሊየን ብር መመደባቸውን አስታወቁ። ባለሀብቱ ትናንት እና ዛሬ ለተፈናቃዮች ለአልባሳትና ምግብ ነክ ግዥ 25 ሚሊየን ብር ወጪ አድርገዋል።…

በአጋሮ ከተማ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ስራ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን አጋሮ ከተማ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ስራ መከናወኑን የአጋሮ ከተማ ከንቲባ አቶ ነሲብ ያሲን አስታውቀዋል፡፡ በከተማዋ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የመዝጊያ መርሃግብር ተካሂዷል፡፡…

አሸባሪው የትህነግ ቡድን በወረራቸው አካባቢዎች ከ4 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለከፋ አደጋ ተጋልጠዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ ቡድን በትህነግ ወረራ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር ውይይት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ውይይቱ ዓለም አቀፉ…

የህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሴራ ቅዥት ነው – ዘማች ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራቸውን በወታደርነት በማገልገል የአሸባሪው ህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሴራ ቅዥት ለማድረግ መዘጋጀታቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የተቀላቀሉ የምዕራብ ጎጃም ዞን ወጣቶች ተናገሩ፡፡ በሀገር ፍቅር ስሜት መከላከያን ለመቀላቀል የወሰኑ…

ሆስፒታሉ የ160 ሚሊየን ብር ውድመት ደርሶበታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በንፋስ መውጫ ሆስፒታል የ160 ሚሊየን ብር ውድመት ማድረሱን የንፋስ መውጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ብርሃን ሙሉ ገለፁ፡፡ የሆስፒታሉ የህክምና እቃዎች፣ የላቦራቶሪ ማሽኖች፣ መድሀኒቶች እና የተለያዩ…