አሸባሪው ህወሓት በነፋስ መውጫ ከተማ የግለሰብና የማህበራዊ ተቋማት ንብረቶችን አውድሟል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት በደቡብ ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ ከተማ የግለሰብና የማህበራዊ ተቋማት ንብረቶችን ዘርፎ የተረፈውን ደግሞ አውድሟል።
በከተማዋ የነፋስ መውጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ጨምሮ÷ ባንኮችን፣ የመብራት ማከፋፈያ ጣቢያ፣ ትምህርት…