ኪነ ጥበብና ባለሙያዎቹ መኖር የሚችሉት ሀገር ሲኖር ነው-የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ከኦሮሞ ባህል ማዕከልና ከኦሮሞ አርቲስቶች ማህበር ጋር በመሆን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ዛሬ የደም ልገሳ መረሃ ግብር አካሄዱ፡፡
በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ…