Fana: At a Speed of Life!

ዛሬ በኅብር ቀን ለ500 ሺህ የከተማችን ነዋሪዎች ማዕድ አጋርተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ጳጉሜን-2 በኅብር ቀን ለ500 ሺህ የከተማችን ነዋሪዎች ማዕድ አጋርተናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብሩ የተከናወነው በመዲናዋ በማዕከላት ፣ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ነው።…

የኅብር ቀን በሲዳማ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ቃል በሲዳማ ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ በየነ ባራሳ በመርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ በብዝሀ…

ብዝኃነት አብሮነትን የሚያጠናክር የአሸናፊነት ኃይል ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝኃነት አብሮነትን የሚያጠናክር መልካም ዕድልና በመተማመን ለመኖር የሚያስችል የአሸናፊነት ኃይል ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር ሐመድ እድሪስ። "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የኅብር ቀን በማስመልከት የፓናል…

የኅብር ቀን ሰላም፣ አንድነትና አብሮነትን ለማጠናከር የላቀ ፋይዳ አለው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን ዘላቂ ልማት፣ ሰላም፣ አንድነትና አብሮነትን አጠናክሮ ለማስቀጠል የላቀ ፋይዳ ይኖረዋል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የኅብር ቀን "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት እየተከበረ ይገኛል፡፡…

ጉባኤዎቹ በሰላም እንዲካሄዱ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለሚካሄዱት 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እና የአፍሪካ-ካሪቢያን የመሪዎች ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፡፡ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀችው 2ኛው የአፍሪካ…

ኢትዮጵያውያን ረጅም ዘመናትን በተራመደ የታሪክ ዐሻራ የተሠራን የኅብር ሸማ ነን – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ረጅም ዘመናትን በተራመደ የታሪክ ዐሻራ የተሠራን የኅብር ሸማ ነን አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የኅብር ቀን "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት እየተከበረ…

የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ጃሎ እና የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አብዱልቃድር አዲስ አበባ ገብተዋል። የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ በቦሌ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለልዑካኑ አቀባበል አድርገዋል፡፡…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡-

የኅብር ቀን ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ ኢትዮጵያ በብዙ ጸጋዎች የተሞላች ሀገር ናት፡፡ እነዚህ ጸጋዎቿ የተለያዩ ሳይሆኑ ልዩ ልዩ ናቸው፡፡ የባህል፣ የቋንቋ፣ የታሪክ፣ የሥልጣኔ፣ የእምነት፣ የጾታ፣ የአመለካከት፣ ወዘተ. ብዝኃነት ያለንን የጸጋ ብዛት የሚያመለክት ነው፡፡ ብዝኃነት የኢትዮጵያ…

“ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ እና ዐቅም ነው”

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ እና ዐቅም ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ የኅብር ቀንን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ኢትዮጵያ በሕዝቦቿ ብዝኃ ማንነት ደምቃ፣ ፀንታና ታፍራ የኖረች፣ ብዝኃ…

ኢትዮ ቴሌኮም የበጎ አድራጎት ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም አመራሮች እና ሰራተኞች አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ የበጎ አድራጎት ተግባራት ማከናወን መርሐ ግብር አካሂዷል። ተቋሙ መርሐ ግብሩን ያካሄደው ማህበራዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ብሎም ከደንበኞቹ ጋር አዲስ ዓመትን ለመቀበል ነው።…