የኮሪደር ልማት የመዲናዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የከተማዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ ከኡራኤል - ቦሌ መድኃኔዓለም እስከ ቦሌ ቪአይፒ ተርሚናል የሚያገናኘው የኮሪደር ልማት ለአካባቢው ተጨማሪ…