Fana: At a Speed of Life!

ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ የመንግስትና የግል ዘርፉ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ መንግሥት በዘርፉ ከተሰማሩ የግል ተቋማት ጋር በቅንጅት ሊሰራ ይገባል አሉ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ምሁራን። በወራቤ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ መሐመድ ኢሣ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ ዲጂታል…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የብልፅግና ተምሳሌት ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን የሰላም፣ የመቻቻል እና የብልፅግና ተምሳሌት ነው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። ‘ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት’ በሚል መሪ ሀሳብ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ። የዘንድሮው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ-ብሄራዊ…

ኢትዮጵያና ቻይና በጸጥታ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ደህንነት ትብብር ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ዋንግ ሊሲን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሽብርና በሌሎች ቀጣናዊ እንዲሁም አህጉራዊ…

ስታትስቲክስ ለጠንካራ ፖሊሲ የጀርባ አጥንት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስታትስቲክስ መረጃን መሠረት ላደረገ ጠንካራ ፖሊሲ የጀርባ አጥንት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ‎ ‎19ኛው የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የብሔራዊ ስታትስቲክስ የዳይሬክቶሬት ጀነራል ኮሚቴ ዓመታዊ ስብሰባ ‘ፍትህና ካሳ…

አርሰናል መሪነቱን ለማጠናከር ዛሬ ምሽት ከብሬንትፎርድ ጋር ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል የሊጉን መሪነት ለማጠናከር ዛሬ ምሽት ብሬንትፎርድን በሜዳው ያስተናግዳል፡፡ ማንቼስተር ሲቲ ትናንት ምሽት ፉልሃምን 5 ለ 4 ማሸነፉን ተከትሎ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ…

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቡና፣ ሰሊጥና ጥራጥሬ ምርት ላኪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር መመለስ ላይ በሚታዩ ክፍተቶች ዙሪያ ከቡና፣ ሰሊጥ እና ጥራጥሬ ላኪዎች ጋር ተወያይተዋል። በምክክር መድረኩ ባንኩ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ የመጠበቅ እና የኤክስፖርት ገቢ…

የሐረርን ታሪክና ቀደምት ሥልጣኔ የሚመጥኑ ሥራዎች…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝብን በማስተባበር እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ሐረር ቀደምት ስልጣኔዋን በሚመጥን ደረጃ ላይ እንድትገኝ እያስቻሉ ነው አለ የሐረሪ ክልል ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ሔኖክ ሙሉነህ እንዳሉት ÷ ሐረር ከተማ የዘመናዊ…

ያለ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ሰላማዊና ልማታዊ ጉዞ ማድረግ አይቻልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ያለባት ሀገር ካልሆነች በቀር፤ ሰላማዊ እና ልማታዊ ጉዞ ማድረግ አይቻልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና…

ቼልሲ እና አርሰናል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂው የቼልሲ እና አርሰናል ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል። ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በስታንፎርድ ብሪጅ በተካሄደው የለንደን ደርቢ የቼልሲን ግብ ቻሎባህ ሲያስቆጥር፤…