ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ የመንግስትና የግል ዘርፉ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ መንግሥት በዘርፉ ከተሰማሩ የግል ተቋማት ጋር በቅንጅት ሊሰራ ይገባል አሉ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ምሁራን።
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ መሐመድ ኢሣ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ ዲጂታል…