Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የለማ ሰብል ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር ከለማው ከ11 ሚሊየን ሔክታር መሬት ውስጥ እስካሁን 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የሰብል ምርት ተሰብስቧል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በሰሜን ሸዋ ዘን እየተከናወነ የሚገኘውን…

ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል። ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያና ቻይና ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና ዘርፈ ብዙ ትብብራቸውን በማሳደግ ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማምተዋል፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ በኢትዮጵያ ባደረጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና…

በአፍሪካ ዋንጫ ሞሮኮ ከካሜሩን የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር አዘጋጇ ሞሮኮ ከካሜሩን ጋር የምታደርገው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ተጠባቂ ነው። የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀመር ሲሆን፤ ማሊ ከሴኔጋል ምሽት 1 ሰዓት…

በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱ በጊዜው እንዲካሄድ የባለድርሻዎች ሚና …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱ በጊዜው እንዲካሄድ በክልሉ የሚገኙ ባለድርሻዎች በትብብር ሊሰሩ ይገባል አለ። የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በሀገራዊ ምክክር ሂደት የትግራይ ክልል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ዛሬ ተቀብለዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ጉብኝቱ የወል…

ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ያበረከቱት የኢትዮጵያ ሳተላይቶች …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ሳተላይቶች ያመነጯቸው መረጃዎች ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ አበርክተዋል አለ። ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሳተላይት ኢቲ-አርኤስኤስ1 (ET-RSS1) እንዲሁም ሁለተኛው…

ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጀምሮ ሥራ ላይ አይውልም – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ አይውልም አለ የገቢዎች ሚኒስቴር፡፡ የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ከባለፈው ዓመት…

የአርሰናል እና ሊቨርፑል ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የአርሰናል እና ሊቨርፑል የዛሬ ጨዋታ ይጠበቃል። ሊጉን በ48 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት 5:00 ላይ በሜዳቸው ኤምሬትስ ሊቨርፑልን የሚያስተናግዱበት ጨዋታ በስፖርቱ ቤተሰብ…

አልጄሪያ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አልጄሪያ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ የተካሄደው ጨዋታ ሙሉ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ ተጠናቅቆ ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርተው…