Fana: At a Speed of Life!

ብርቱካን ተመስገን እና የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ ምስክር መሰማት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሕገ መንግስት እና የፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ብርቱካን ተመስገን እና የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ ምስክር መስማት ጀምሯል። ዓቃቤ ሕግ ተፈጽሟል ባለው የወንጀል…

በኡጋንዳ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የ63 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኡጋንዳ ካምፓላ የጉሉ አውራ ጎዳና ላይ በደረሰው የተሽከርካሪዎች ግጭት የ63 ሰዎች ህይወት አልፏል። የሀገሪቱ ፖሊስ እንዳስታወቀው÷ አደጋው የተከሰተው በተቃራኒ አቅጣጫ ይጓዙ የነበሩ ሁለት አውቶብሶች መኪና ደርበው ለመቅደም ሲሞክሩ ነው።…

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔውን አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በፀሎት…

በባሌ እየተከናወነ የሚገኘው የልማት ሥራ ለሌሎች አካባቢዎች አርአያ የሚሆን ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሌ ዞን እየተከናወነ የሚገኘው የልማት ሥራ ለሌሎች አካባቢዎች አርአያ የሚሆን ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…

ሃብት ያላት ኢትዮጵያ ተቸገረች ሲባል ለምን ብለን አለመነሳታችን ያስቆጫል – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሰፊ  ቅርስ እና ሃብት ያላት ኢትዮጵያ ተራበች፤ ተቸገረች ሲባል ለምንድነው ብለን አለመነሳታችን የሚያስቆጭ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

የተፈጥሮ ሃብትን በሚገባ ጥቅም ላይ ለማዋል መሰረተ ልማትን ማጠናከር ይገባል – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለንን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ ጥቅም ላይ ለማዋል መሰረተ ልማትን ማጠናከር ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ…

አንድ ሰው ወደ ታሪክ መመልከት ያለበት ለትምህርት ብቻ ነው  – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከታሪክ ጋር ያለን ጸብ ወደ ፊት መራመድ እንዳንችል በእጅጉ ይዞናል፤ ሰው ወደ ኋላ መመልከት ያለበት ለትምህርት ብቻ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…

ችግሮችን በመቻቻልና በውይይት በመፍታት የልማት ሥራዎችን ማጠናከር ይገባል – ሌ/ጄ ጻድቃን ገ/ትንሳኤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በውይይት በመፍታትና ሰላምን በማስጠበቅ የልማት ሥራዎችን ማጠናከር ይገባል አሉ ሌተናል ጄነራል ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ኡመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ አመራሮች ጋር…

የጥፋት መንገዶችን ወደ ጎን በመተው ያለንን እምቅ ሃብት በሚገባ መጠቀም አለብን – አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥፋት መንገዶችን ወደ ጎን በመተው ያለንን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ መጠቀምና ማልማት አለብን አሉ የቀድሞ አመራር አባዱላ ገመዳ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ኡመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…

እንደ ባሌ ያለ ሁሉን ነገር በአንድ የያዘ ድንቅ ምድር አይቼ አላውቅም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕይወት ዘመኔ እንደ ባሌ ያለ ሁሉን ነገር በአንድ የያዘ ድንቅ የተፈጥሮ ምድር አይቼ አላውቅም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ኡመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…