በምርጫ ሒደቱ ሴቶች በነፃነት እንዲመርጡ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል – የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሴቶች በነፃነት እንዲመርጡ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል አለ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡
የማህበሩ ዋና…