Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በግብርና የዚህ ዓመት ዕቅዳችን 7 ነጥብ 3 እድገት እናረጋግጣለን፤ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት እናመርታለን የሚል ነው። 👉 ባለፉት 6 ወራት በተለይ ክረምት ላይ ከፍተኛ ምርት የተገኘበት ዓመት ስለሆነ 6 ወር በሰራነው ሥራ 999 ሚሊየን ኩንታል መሰብሰብ ተችሏል። ይህም ከዓመቱ ዕቅድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ምላሽና ማብራሪያ የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በ2050 አብዛኛው የዓለም ሕዝብ ወደ ከተሜነት ይስፋፋል። 👉 በአዲስ አበባ ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አሁን ላይ በኢትዮጵያ በሚገኙ በርካታ ከተሞች ማስፋፋት ተችሏል። 👉 ይህ ስራ ከተሜነት እየተስፋፋ ሲሄድ ጤናማ ኑሮ የሚኖሩ፣ አካባቢያቸውን የሚወዱ፣ በሰላም ወጥተው የሚኖሩ እና…

የብዙ ሰዎችን ህይወት እየቀጠፈ የሚገኘው የትራፊክ አደጋ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራፊክ አደጋ በዓመት ከ3 ሺህ በላይ ሰዎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር። በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ መከላከል ቀን በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። የትራንስፖርትና የሎጂስቲክስ…

ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችለው የጅማ ዩኒቨርሲቲ መዋኛ ገንዳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባው መዋኛ ገንዳ በፊፋ ስታንዳርድ የተገነባ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችል ነው አለ የኢትዮጵያ ውኃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን። የፌዴሬሽኑ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሽመልስ ደፋር እንዳሉት÷ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባው መዋኛ…

ባህላዊ እሴቶችና አብሮነትን የሚያጎላው የ“ዎናንካ አያና” በዓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ዎናንካ አያና” በዓል የሕዝብን ባህላዊ እሴቶችና አብሮነትን በማጉላት አሰባሳቢ የወል ትርክትን የሚያጠናክር በዓል ነው አለ የቡርጂ ዞን አስተዳደር። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ትንሳኤ ዮሐንስ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር 33 ሚሊየን ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ከ33 ሚሊየን በላይ ደርሷል አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ባለድርሻ አካላትና የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሳሚናስ ሰይፉ። ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ የፋይዳ ዲጂታል…

የቡና ሀብትን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ሀብትን የቱሪዝም መዳረሻ እንዲሆን ለማድረግ በትኩረት መስራት ይገባል አለ የቱሪዝም ሚኒስቴር። ሀገር አቀፍ የቡና ቱሪዝም ሴሚናር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል። አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…

760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

በቴክኖሎጂ ዘመኑን የዋጀ ትውልድ ለመፍጠር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በቴክኖሎጂ ዘመኑን የዋጀ ትውልድ ለመፍጠር የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ መለሰ በየነ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የ5 ሚሊየን…