ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 በግብርና የዚህ ዓመት ዕቅዳችን 7 ነጥብ 3 እድገት እናረጋግጣለን፤ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት እናመርታለን የሚል ነው።
👉 ባለፉት 6 ወራት በተለይ ክረምት ላይ ከፍተኛ ምርት የተገኘበት ዓመት ስለሆነ 6 ወር በሰራነው ሥራ 999 ሚሊየን ኩንታል መሰብሰብ ተችሏል። ይህም ከዓመቱ ዕቅድ…