Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ፕሮጀክቶች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል ከ27 ሺህ በላይ አዲስና ነባር ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል አለ የክልሉ መንግሥት፡፡ ለፕሮጀክቶቹ ከ200 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አወሉ አብዲ ለመገናኛ ብዙኃን…

ለአትክልትና ፍራፍሬ የተሰጠው ትኩረት ለምጣኔ ሀብት ዕድገት ከፍተኛ ሚና አለው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአትክልትና ፍራፍሬ የተሰጠው ትኩረት ለሀገራዊ ምጣኔ ሀብት ዕድገት ከፍተኛ ሚና አለው አሉ የምጣኔ ሀብት ተመራማሪዎች፡፡ የዘርፉ ተመራማሪ አቡሌ መሐሪ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የወጪ ንግዱን…

ፌዴሬሽኑ ለግብርና ሥራ የሚያስፈልጉ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ኬሚካሎችን እያቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ስራ ማህበራት ፌዴሬሽን ለግብርና ሥራ የሚያስፈልጉ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ኬሚካሎችን ለአርሶ አደሮች እያቀረበ ነው፡፡ የፌዴሬሽኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አለማየሁ ተሾመ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ የአርሶ…

በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሚሊየን በላይ ሰዎች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ በክልሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 8 ሚሊየን 400 ሺህ ሰዎች ይሳተፋሉ አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዘላለም አረጋ ለፋና ዲጅታል እንደገለጹት፤ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ…

የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ የቱሪዝም መዳረሻነት እንዲጨምር አድርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ የቱሪዝም መዳረሻነት እንዲጨምር አድርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በመጨረሻ ክፍል የኮሪደር ልማትን እንደመንግስት አቅዶ መስራት…

ሌብነት ስብራት እንደሆነ ወስደን በሦስት ምዕራፍ ከፍለን ለመከላከል እየሰራን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብሔራዊ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርሰው ሌብነት አንዱ ስብራት እንደሆነ ወስደን በሦስት ምዕራፍ ከፍለን ለመከላከል እየሰራን እንገኛለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ…

የንግድ ሚዲያዎች ትውልድ ገንቢ ሃሳቦችና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የንግድ ሚዲያዎች ትውልድ ገንቢ እና መልካም አመለካከት የሚቀርጹ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አለ። መንግሥትና የንግድ ሚዲያዎች በሀገር ግንባታ ሥራዎች ላይ ይበልጥ ተቀራርበው መስራት…

በኦሮሚያ ክልል በተኪ ምርት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተኪ ምርት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል አለ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ደጂታል እንዳሉት ÷ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በክልሉ…

የሐረርን ታሪካዊ ከተማነት የሚመጥኑ በርካታ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛው ምዕራፍ የጁገል ኮሪደር የለሙ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች በዛሬው ዕለት ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በዚህ ወቅት እንደገለጹት ÷ ከዚህ ቀደም ለጥንታዊቷ ሐረር ታሪኳን የሚመጥን ሥራ…

በደቡብ ኦሞ ዞን በወንዝ ሙላት የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ሙላትና በቱርካና ሃይቅ መስፋፋት የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በትብብር እየተሰራ ነው። በም/ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ…