የፍርድ ቤት አገልግሎትን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
				አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍርድ ቤት አገልግሎቶችን ቀልጣፋና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2018 በጀት ዓመት የመደበኛ ችሎት አገልግሎት የመክፈቻ…