Fana: At a Speed of Life!

የባህር በርን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ጉዳይን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ ሳይቀዘቅዝ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ሲሉ ምሁራን ገልጸዋል። የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪ ጌትዬ ትርፌ መንግስት የባህር በር ጥያቄን አጀንዳ አድርጎ ባቀረበበት ወቅት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ…

በርካታ ትሩፋቶችን ያበረከተው ፎረም

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም በርካታ ትሩፋቶችን በማስገኘት በስኬት መካሄዱን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል፡፡ ፎረሙ 120 የሀገር ውስጥ እና በርካታ የውጭ ሀገራት የፋይናንስ ተቋማትን ጨምሮ ባለድርሻ አካላትን ወደ አንድ ማምጣቱን በብሔራዊ ባንክ…

ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ መቻሉን የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ወደ ሼል በማስገባት የሲሚንቶ አምራቾችን አቅም…

የአውሮፓ ሕብረት በሶሪያ ላይ የተጣለውን የኢኮኖሚ ማዕቀብ ሊያነሳ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶሪያ የቀድሞ መሪ በሽር አል አሳድ ከስልጣን መውረድን ተከትሎ የአውሮፓ ሕብረት በሶሪያ ላይ የተጣለውን ከፍተኛ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ለማንሳት ስምምነት ላይ መድረሱ ተሰማ፡፡ በሕብረቱ 27 አባል ሀገራት አምባሳደሮች የጸደቀው ይህ ውሳኔ፤ በአውሮፓ…

በኦሮሚያ ክልል በመኸር እርሻ ከ5 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት ታረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የመኸር ወቅት በዘር ለመሸፈን ከታቀደው 10 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር እስከ አሁን 5 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታሩ መታረሱን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ እስከ አሁን ከታረሰው ውስጥም 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታሩ ትራክተር…

በውሃ ሃብት አጠቃቀም ተጽዕኖ በሚያደርሱ ኢንዱስትሪዎች ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ሃብት ተጠቃሚ በመሆን ለብክለት እና ብክነት መንስዔ የሚሆኑ አካላት ተገቢውን ክፍያ እንዲከፍሉ በማድረግ በፈቃድ ላይ የተመሰረተ የውሃ አጠቃቀም እንዲኖር ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የውሃ…

ክሪስታል ፓላስ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኤፍኤ ካፕ ዋንጫን አነሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤፍኤ ካፕ የፍጻሜ ዋንጫ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ ማንቼስተር ሲቲን በማሸነፍ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኤፍኤ ካፕ ዋንጫን አንስቷል፡፡ በግዙፉ የእንግሊዝ ዌምብሌይ ስታዲየም የተካሄደውን የኤፍኤ ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ 1 ለ 0…

ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የሰው ሰልሽ አስተውሎት ልማት ዘርፍ በአስደናቂ መንገድ ላይ ትገኛለች – የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የሰው ሰልሽ አስተውሎት ልማት ዘርፍ በአስደናቂ መንገድ ላይ መሆኗን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ መንበር ሰልማ ማሊካ ሃዳዲ ገለጹ። ሁለተኛ ቀኑን በያዘው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 “አርቲፊሻል…

ሁዋጂያን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሸጫ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይናው ሁዋጂያን ኢንተርናሽናል ላይት ኢንዱስትሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ምርቶችን በኢትዮጵያ ለማቅረብ የሚያስችለውን አዲስ ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ ከፍቷል። በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት…

ኢትዮጵያን ለማዘመን የተጀመሩ ሥራዎች የአመራሩን የለውጥ ቁርጠኝነት ያሳያሉ – በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለማዘመን የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች የአመራሩን ሙያዊ ብቃትና የለውጥ ቁርጠኝነት አመላካች መሆናቸውን በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ስታይን ክሪስተንሰን ገለጹ። አምባሳደሩ በቆይታቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ዘርፈ ብዙ ትብብር…