Browsing Category
ቢዝነስ
በመላው ሀገሪቱ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ እና በገበያው እጥረት እንዲፈጠር የሰሩ ከ64 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች እርምጃ ተወሰደባቸው
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ሀገሪቱ የኮቪድ 19 ወረርሽን ምክንያት አድርገው የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ እና በገበያው እጥረት እንዲፈጠር የሰሩ ከ64 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች እርምጃ እንደተወሰደባቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ።
ከፋና…
የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ በቴሌአቪቭ ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ አካሄደ።
በእስራኤል የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ረታ ዓለሙ የመርሀ ግብሩ ዋና ዓላማ የኢትዮጵያን ቡና ማስተዋወቅ መሆኑን…
አየር መንገዱ ወርሃዊ ወጪውን ሸፍኖ ለሀገር ኢኮኖሚውም ድጋፍ እያደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ120 ሚሊዮን ዶላር በላይ በማስገባት ወርሃዊ ወጪውን ሸፍኖ ለአገር ኢኮኖሚ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ዋና ሥራአስፈጻሚው ተናገሩ።
ዋና ሥራአስፈጻሚው አቶ ተወልደ ገብረማርያም እንደተናገሩት፥ አየር መንገዱ ፈጥኖ ወደ ካርጎ…
የአትክልት እና ፍራፍሬ ዋጋን በመጨመር በሚሸጡ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ ነው
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትክልት ተራ ዋጋን መነሻ በማድረግ የአትክልት እና ፍራፍሬ ዋጋን በመጨመር በሚሸጡ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡
ቢሮው የኮረና ቫይረስ ከተከሰተ ጀምሮ የንግዱን ማህበረሰብም ሆነ ሸማቹን…
በአዲስ አባባ ከተማ የተፈጠረውን የቀይ ሽንኩርት፣ የጤፍና ዘይት እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራነው
አዲስ አበባ፣ግንቦት 20፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አባባ ከተማ የተፈጠረውን የቀይ ሽንኩርት፣ የጤፍና የዘይት እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራመሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ሃላፊው አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ከፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በአሁን ወቅት በመዲናዋ…
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ 2 ቢሊየን ብር ለጥቃቅንና አነስተኛ የገንዘብ ተቋማት እንዲደርስ ማድረጉን ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በልማት ባንክ በኩል 2 ቢሊየን ብር ለጥቃቅንና አነስተኛ የገንዘብ ተቋማት እንዲደርስ ማድረጉን ገለጸ።
አሁን ላይ መንግስት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የንግድም ይሁን የማምረቻ ኢንዱስትሪው ችግር ውስጥ እንዳይወድቅ…
በአዲስ አበባ ከተማ አላግባብ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ከ6 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ19 ወረርሽኝን ተከትሎ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ እና በህገ ወጥ ተግባር በተሳተፉ ከ6 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ በመውሰድ በ115ቱ ላይ በፍርድ ቤት ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ…
በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት ተገኘ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ሦስት ወረዳዎች ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት መገኘቱን የአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ።
የግራናይት ክምችቱ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሚገኙት ባሶ ሊበን፣ ጎዛምን እና…
ከ23 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፈው አንድ ሳምንት ግምታዊ ዋጋቸው ከ23 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
ከግንቦት 05 እስከ 11ቀን 2012 ዓ.ም የተያዙት የኮንሮባንድ…
አየር መንገዱ ለጭነት አገልግሎት በ22 የመንገደኛ አውሮፕላኖቹ ላይ የምህንድስና ማስተካከያ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኮቪድ-19 ያሳደረውን ጫና ለመቋቋም አዲስ ስትራቴጂ በመጠቀም ተጨማሪ 22 የመንገደኛ አውሮፕላኖችን የጭነት አገልግሎት እንዲሰጡ በውስጥ አቅም የምህንድስና ማስተካከያ በማድረግ ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።
አየር መንገዱ…