Browsing Category
ቢዝነስ
ምርት ገበያው 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አገበያየ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ማገበያየቱን አስታወቀ።
ምርት ገበያው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ በሩብ ዓመቱ 79 ሺህ 202 ቶን ቡና በ5 ነጥብ 9 ቢሊየን…
በትግራይ ዘንድሮ ለ258 ሺህ ሰዎች የስራ እድል እየተመቻቸ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ዓመት 258ሺህ ያህል ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የስራ እድል ለማመቻቸት እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ገለጸ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ዳንኤል አሰፋ እንዳሉት፥ የክልሉ መንግስት ከግብርናው ዘርፍ በተጨማሪ…
የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላህ ሀመዶክ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያዩ፡፡
የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር…
አየር መንገዱ ወደ ቤንጋሉሩ ከተማ ቀጥታ በረራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቤንጋሉሩ ከተማ ቀጥታ በረራ መጀመሩን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት የቴክኖሎጂ ማዕከል ወደ ሆነችው የደቡቧ ህንድ ከተማ ቤንጋሉሩ ቀጥታ በረራ መጀመሩን የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ…
የኢትዮ ፈረንሳይ ቢዝነስ ፎረም በፈረንሳይ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ ፈረንሳይ ቢዝነስ ፎረም በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ ነው።
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በቢዝነስ ፎረሙ የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር…
ኢትዮ ቴሌኮም በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 10 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተያዘው በጀት ዓመት በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 10 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ የኩባንያውን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ስራ አፈፃጸም በተመለከተ በዛሬው…