Browsing Category
ቢዝነስ
የኢትዮ-ካናዳ የጋራ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ-ካናዳ የጋራ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ
ፎረሙ በኢትዮጵያና በካናዳ መካከል ያለውን የንግድና ኢንቨስትመንት ፍሰት ይበልጥ ለማሳደግ አላማ ያደረገ ነው።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፖለቲካ ጉዳዮች ዘርፍ ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ማህሌት…
የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች ቢሮ በግማሽ በጀት ዓመቱ 21 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በግማሽ በጀት ዓመቱ 21 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ።
ቢሮው በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 23 ነጥብ 79 ቢሊየን ለመሰብሰብ አቅዶ የዕቅዱን 94 ነጥብ 46 በመቶ መሰብሰብ መቻሉን…
በአዲሱ የኤክሳይስ ታክስ ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ከአምራቾች ጋር ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በአዲሱ የኤክሳይስ ታክስ ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ከአምራቾች ጋር ተወያየ።
አዲሱ የኤክሳይስ ታክስ ረቂቅ አዋጅ በቅርቡ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ይታወሳል።
ይህን በተመለከተም ሚኒስቴሩ ከሚመለከታቸው የተለያዩ አምራቾች…
የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን 28 ሃገራት ማጽደቃቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ቀጠናን በመጭው ሐምሌ ወር በይፋ ስራ ለማስጀመር 54 ሀገራት መፈረማቸውን
የህብረቱ ኮሚሽን የንግድና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር አምባሳደር ሙቻንጋ አልበርት ገለጹ።
ነጻ የንግድ ቀጠናውን ለመመስረት የተደረሰውን ስምምነት…
በ10 ሚሊየን ዶላር ለሚገነባው የመድሀኒት ፋብሪካ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂሊንጦ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ የመድሀኒት እና የህክምና ቁሳቁስ ማምረቻ ፋብሪካ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።
የመሰረት ድንጋዩ አፍሪቱር ፋርማኪዩር ማኑፋክቸሪንግ የኢንቨስትመንት ስራውን በኢንዱስትሪያል ፓርኩ ለመጀመር የሚያስችለው…
የቻይና ዩናይትድ ኢንቨስትመንት ቡድን በአዲስ አበባ የኢንዱስትሪ መንደር የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ዩናይትድ ኢንቨስትመንት ቡድን በአዲስ አበባ የኢንዱስትሪ መንደር የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል በኢንቨስትመንት ቡድኑ ፕሬዚዳንት ሰሂቼንግ ዣንግ ከተመራው ልኡክ ጋር በኢትዮጵያ…
7ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ አውደ ርዕይ ከመጭው ሃሙስ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
አውደ ርዕዩ የህብረት ስራ ግብይት ለሰላም ግንባታ በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን፥ የተለያዩ ማህበራት ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋና በጥራት እንደሚቀርቡበት…
15 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም የብር ጌጣጌጥ ቀረጥ ሳይከፈልበት ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ ሲል ተያዘ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ ቢሲ) 15 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም የብር ጌጣጌጥ ቀረጥ ሳይከፈልበት ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ሲሞከር ተያዘ።
ጌጣጌጡ ሊያዝ የቻለው ቀረጥ ሳይከፈልበት ከዱባይ ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ ሲል በቦሌ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በጉምሩክ ሰራተኞች በተደረገ…
ምርት ገበያው በስድስት ወራት ውስጥ የ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ምርቶችን አገበያየ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በበጀት አመቱ ስድስት ወራት 338 ሺህ 253 ሜትሪክ ቶን ምርቶችን በ17 ነጥብ 52 ቢሊየን ብር አገበያየ።
ምርት ገበያው ለጣቢያችን በላከው መግለጫ በስድስት ወሩ ያካሄደው ግብይት ከእቅዱ 5 በመቶ፣ ካለፈው በጀት ዓመት…
የወረታ ደረቅ ወደብ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ) የወረታ ደረቅ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው።
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን ወረታ ከተማ ያስገነባው ደረቅ ወደብና ተርሚናል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቆ…