Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ኢንስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲቀጥል ለማስቻል ከታህሳስ 25 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ጥር 30 ቀን 2012…

የአዲስ አበባ የህብረት ስራ ማህበራት ኤጄንሲ ለበዓሉ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች ማቅረቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የህብረት ስራ ማህበራት ኤጄንሲ ለገና በዓል የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦችን በበቂ ሁኔታ ማቅረቡን አስታወቋል። ኤጀንሲው ከክልል ህብረት ስራ ዩኒየኖች ጋር ጥምረት በመፍጠር የግብርና ምርቶችን እያቀረበ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና…

የኢትዮ ኳታር የንግድ እና ኢንቨስትመንት ፎረም ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ኳታር ንግድ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በዶሃ ሊካሄድ ነው። ፎረሙ በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለውን የንግድ ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ የሚያሸጋግር መሆኑ ነው የተገለፀው። ከዚህ ባለፈም በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለውን የልምድ ልውውጥ…

በህዳር ወር ከወጪ ንግድ 190 ነጥብ 73 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ በህዳር ወር ከወጪ ንግድ 190 ነጥብ 73 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከግብርና፣ ከማምረቻው ዘርፍ እና ከማዕድን ውጤቶች 289 ነጥብ 15 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት…

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በአምስት ወራት ውስጥ 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በበጀት አመቱ አምስት ወራት ውስጥ 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ። የቢሮው ሀላፊ ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን እንደገለፁት፥ 5 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ነው የተጠቀሰውን ገቢ የሰበሰበው።…

ኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሯል የሚል የተሳሳተ ምክንያት አላስፈላጊ ዋጋ በሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሮብናል የሚል የተሳሳተ ምክንያት በማቅረብ በምርቶች ላይ አላስፈላጊ ዋጋ የሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እሸቴ አስፋው ገለፁ። በአንዳንድ የፍጆታ ሸቀጦች ላይ…

ዓባይ ባንክ የ1 ሚሊየን ብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት መሸጡን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓባይ ባንክ የ1 ሚሊየን ብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት መሸጡን ገለፀ፡፡ ባንኩ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ መስራት ከጀመረ ወዲህ ደንበኖቹ የአውሮፕላን ትኬትን በቀላሉ በሞባይል ባንኪንግ እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል።…

በመዲናዋ ባለፉት ስድስት ወራት የታደሰው የንግድ ስራ ፈቃድ  ከእቅዱ አንፃር ዝግተኛ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 347 ሺህ የንግድ ስራ ፈቃዶችን ለማደስ ታቅዶ ማደስ የተቻለው 197 ሺህ 254 የንግድ ስራ ፈቃዶች መሆኑን  የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ  ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ  ቢሮ የንግድ ስራ የንግድ…

የነዳጅ ቅሸባንና ሌሎች በዘርፋ እየተፈጠሩ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ዘመናዊ አሠራር ይዘረጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የነዳጅ ቅሸባንና ሌሎች በዘርፋ እየተፈጠሩ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ዘመናዊ አሠራር እንደሚዘረጋ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር፣ ከክልልና ከተማ አስተዳደር የንግድና ኢንዱስትሪ እና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የበቆሎ መጋዝን ደረሰኝ የብድር አገልግሎት ሊጀምሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የበቆሎ መጋዝን ደረሰኝ የብድር አገልግሎት ሊጀምሩ መሆኑን አታወቁ። አገልግሎቱ አምራቾች ወይም ተገበያዮች በኢትዮጵያ ምርት ገበያ መጋዝን ምርታቸውን በማስገባት ለምርታቸው የተሰጣቸውን የዋጋ…