Fana: At a Speed of Life!

በጤናው ዘርፍ መረጃን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን በመስጠት ጥራት ያለው አገልግሎትን ለመስጠት ሰፊ ስራ ተሰርቷል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ መረጃን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን በመስጠት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ መሰራቱን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ተናገሩ፡፡ "መረጃን መሰረት…

የጨጓራ አሲድ ወደ ጉሮሮ መመለስ እንዴት ይታከማል?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ አሲድ ወደ ጉሮሮ ሲመለስ በሰዎች ላይ ጉዳት እንደሚያደርስ የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ከአንገት በላይ ሀኪም ዶክተር ደሳለኝ ጥላሁን÷ ምግብ፣ አሲድና ምግብ እንዲደቅ የሚያደርጉ…

የሸለብታ የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ደቂቃ እስከ 30 ደቂቃ የሸለብታ ጊዜ መውሰድ ከድካም ስሜት እንዲወጡ እና የማስታወስ ችሎታ እንዲዳብር እንደሚረዳ የጤና ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ሸለብታ ሰውነትን ዘና የማድረግ፣ ድካምን የመቀነስ ፣ንቁ እንዲሆኑ የማድረግ፣ መጥፎ ስሜትን…

በኢትዮጵያ በልብና በደም ቧንቧ በሽታዎች በየቀኑ በአማካይ 170 ሰዎች ይሞታሉ – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በልብና የደም ቧንቧ በሽታዎች ምክንያት በየቀኑ በአማካይ 170 ሰዎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዓለም ላይ በየዓመቱ በተለያዩ ምክንያቶች ከሚሞቱት ሰዎች መካከል 31 በመቶው በልብና ተያያዥ…

የአለርጂ ሳይነስን ለማስታገስ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለርጂ ሳይነስ በአፍንጫ ሰርን፣ በአይን መካከል እና ግምባር ውስጥ የሚገኙ ህብረ ህዋሳት በሚያብጡበት ጊዜ የሚፈጠር ህመም ነው፡፡ ህመሙ የአፍንጫ ውስጠኛ ክፍል እርጥበት እንዲይዝ በማድረግ አፍንጫ በተፈጥሮ ከአቧራ፣ ከብክለት እና ከበሺታ…

ለጨጓራ ህመምተኞች የሚመከሩ ምግቦች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ ህመም ከመጠን ያለፈ አልኮል በመጠጣት፣ ሲጋራ በማጨስ፣ ለረዥም ጊዜ በሚወሰዱ አንዳንድ መድሃኒቶች ፣በባክቴሪያ፣ በጭንቀት፣ ቅመም የበዛባቸውን ምግቦች በመመገብ ወይም በሌላ ምክንያት ሊከሰት ይችላል፡፡…

የጉንፋን ህመም እና መፍትሄው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉንፋን የላይኛው የመተንፈሻ አካልን የሚያጠቃ በቫይረስ የሚመጣ ሕመም ነው፡፡ ይህም ማለት አፍንጫን፣ የአፍ የውስጠኛው ክፍልን ፣ ላንቃን እንዲሁም ጉሮሮን የሚያጠቃ ቀለል ያለ ኢንፌክሽን መሆኑን የውስጥ ደዌ ሃኪም ዶክተር ቢኒያም መለሰ ከፋና…

በደም ግፊት የሚመጣ የልብ ድካም እና መፍትሄው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ሰው የደም ግፊት ኖሮበት ያ የደም ግፊት የልብ ድካም ሲያመጣ በደም ግፊት ምክንያት የመጣ የልብ ድካም ተብሎ እንደሚጠራ የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ኤሊያስ ጉልማ ይናገራሉ፡፡ ምልክቶቹም እንደ ሌሎቹ የልብ ድካም ህመሞች ከዚህ…

የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መንስዔ እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር ከሰውነታችን ቁጥጥር ውጪ የሆነ የህዋሳት መብዛት ሲኖር የሚከሰት በሽታ መሆኑ ይነገራል፡፡ የማሕፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ኤች ፒ ቪ በተባለ እና የሴቶችን መራቢያ አካል ፣ ማህፀን እንዲሁም የማህፀን በርን…

አደገኛ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በኡጋንዳ መቀስቀሱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ 2019 ወዲህ በተላላፊነቱ አደገኛ ነው የተባለለት የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በኡጋንዳ መቀስቀሱን የሀገሪቷ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ማክሰኞ ዕለት በኡጋንዳ ማዕከላዊ ሙቤንዴ አካባቢ በተቀሰቀሰው የኢቦላ ወረርሽን የ24 ዓመት…