በሐረሪ ክልል ሦስተኛው ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት መሰጠት ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ እድሜያቸው ከ12 አመት በላይ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በገጠር ቀበሌዎችና በከተማ ክትባት እየተሰጣቸው ነው።
እንደ ሐረሪ ክልል ባለፉት ሁለት ዙሮች እስካሁን ከ109 ሺህ በላይ ሰዎች ክትባቱን ወስደዋል።
በዚህ…
በአውሮፓ ሀገራት የኮቪድ-19 በሽታ ማገርሸቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ሀገራት የኮቪድ- 19 ወረርሽኝ ማገርሸቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡
በአውሮፓ ሀገራት በኮቪድ 19 ቫይረስ ተይዘው ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥርም ከ2 ሚሊየን መሻገሩን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡
የብሪታንያ…
የዝንጀሮ ፈንጣጣ “በመካከለኛ” ደረጃ የዓለም የጤና ሥጋት መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝንጀሮ ፈንጣጣ በመካከለኛ ደረጃ የዓለም የጤና ሥጋት መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ገለጸ፡፡
ቫይረሱ ሥጋት ሊሆን የሚችለው ለከባድ በሽታ ተጋላጭ ወደሆኑ ሕፃናት ከተዛመተ እና የበሽታ መከላከል አቅማቸው ወደተዳከመ የኅብረተሰብ ክፍሎች ከተሠራጨ…
ወደ ሰው የሚተላለፍ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በአውሮፓ ሀገራት እየተሥፋፋ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሰው የሚተላለፍ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በአውሮፓ ሀገራት እየተሥፋፋ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡
ድርጅቱ እስካሁን ድረስ በአውሮፓ ሀገራት 80 የሚደርሱ የወረርሽኙ ተጠቂ ሰዎች መመዝገባቸውን አመላክቷል፡፡…
ከፍተኛ የደም ግፊትን እንዴት መከላከል ይቻላል?
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የዓለም የደም ግፊት ቀን "ደም ግፊትዎን በትክክል ይለኩ፣ ደም ግፊትዎን ይቆጣጠሩ ፣ ረጅም እድሜ ይኑሩ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የደም ግፊት ጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ) ፣ የልብ ህመም፣…
ለዓይነት 2 የስኳር ሕመም ክትትል የሚውል “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘ አዲስ መድሃኒት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የምግብና መድሃኒት አስተዳደር ለዓይነት 2 የስኳር ሕመም ክትትል የሚውል “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘ አዲስ መድሃኒት አጸደቀ፡፡
መድሃኒቱ ፈቃዱን ያገኘው ከፌዴራሉ የቁጥጥር ባለሥልጣን ነው ተብሏል፡፡
“ቲርዝፓታይድ” የተሰኘው አዲስ…
በአውሮፓ ከመጠን ያለፈ ውፍረት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ሪፖርት አመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ከመጠን ያለፈ ውፍረት “ወረርሽኝ በሚመስል መልኩ” አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ሪፖርት አመላከተ።
ትናንት በተካሄደውና ትኩረቱን ከመጠን በላይ ውፍረት ላይ ባደረገው ስብሰባ ላይ ይፋ የሆነ ሪፖርት በአውሮፓ የዜጎች ውፍረት መጠን ከጊዜ…
የወባ በሽታ ቁጥጥር ስራዎችን ለማጠናከር 20 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ አጎበር ለማሰራጨት ታቅዷል – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ክረምት የወባ ትንኝ ቁጥጥር ስራዎችን ለማጠናከር 20 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ አጎበር እንዲሁም 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ቤቶችን ለመርጨት መታቀዱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በዛሬው ዕለት…
ቻይና የሳንባ ካንሰርን ማዳን የሚያስችል ትልቅ ግኝት ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነቱ የሚታወቀውን የሳንባ ካንሰር በቀላል ቀዶ ጥገና ማከም እና ማዳን የሚቻልበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን በቻይና ቤጂንግ የሚገኝ የሕክምና ምርምር ማዕከል አስታወቀ፡፡
በቻይና ቤጂንግ የሕክምና ዩኒቨርሲቲ…
በአውሮፓ “ምንነቱ ያልታወቀ የጉበት በሽታ” እየተስፋፋ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ “ምንነቱ ያልታወቀ የጉበት በሽታ” (ሄፓታይተስ) ወረርሽኝ እየተስፋፋ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአውሮፓ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል በሰጠው መግለጫ ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በበሽታው በርካታ ህጻናት መያዛቸውን የተመለከተ ሪፖርት…