የማሽተት ችሎታን ማጣት በግል ግንኙነትና አካላዊ ጤንነት ላይ ችግሮች ያመጣል -ጥናት
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሪታኒያ በተጠና አዲስ ጥናት የማሽተት ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች በግል ግንኙነታቸውና አካላዊ ጤንነታቸው ላይ ችግሮች ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ጥናት አመለከተ፡፡
የማሽተት ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች የንፅህና ችግር ፣ የቀረበ ቅርርብ ፣ እና አካላዊ ጤንነት…
ሴቶች ወደ ማረጥ ሲቃረቡ የድብርት ስሜት ያጋጥማቸዋል ተባለ-ጥናት
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሴቶች ወደ ማረጥ ሲቃረቡ የድብርት ስሜት እንደሚያጋጥማቸው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡
ጥናቱ እንዳመለከተው 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች የወር አበባ ማቋረጥ ወይም ማረጥ ሲያጋጥማቸው የድብርት ስሜት ያጋጥማቸዋል።
ሴቶች ከማረጣቸው በፊት ባሉ ዓመታት…
በናይጀሪያ በላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ 29 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይጀሪያ በተከሰተ የላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ በትንሹ የ29 ሰዎች ህይወት አልፏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት በተያዘው የፈረንጆቹ ጥር ወር በወረርሽኙ ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪ 195 ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸውን ገልጸዋል።…
በአይቮሪ ኮስት የኮሮና ቫይረስ ምልክት ታይቶባታል የተባለች ሴት ምርመራ እየተደረገላት ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአይቮሪ ኮስት ኮሮና ቫይረስ ታይቶባታል የተባለች ሴት ምርመራ እየተደረገላት መሆኑን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ምርመራው ከአዲሱ ቫይረስ ጋር ግንኙነት አለው የተባለ የጉንፋን አይነት ምልክት መታየቱን ተከትሎ ነው እየተደረገ ያለው።…
የዓለም የስጋ ደዌ ቀን በኢትዮጵያ ለ21ኛ ጊዜ ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የስጋ ደዌ ቀን በኢትዮጵያ ለ21ኛ ጊዜ ተከብሮ ውሏል።
ቀኑ "በእውቀትና በፍቅር የተመሰረተ ሁለንተናዊ አገልግሎት በመስጠት ከስጋ ደዌ ነፃ የሆነ ማህበረሰብ እንፍጠር" በሚል መሪ ቃል ነው ተከብሮ የዋለው።…
ኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወደ ተከሰተባቸው ሀገራት የሚጓዙ መንገደኞች ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወደ ተከሰተባቸው ሀገራት የሚጓዙ መንገደኞች ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎችን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ኢንስቲቲዩት ይፋ አድርጓል፡፡
ጥንቃቄዎቹም፡-
• የትኩሳትና የሳል ምልክት ከሚታይባቸው ሰዎች ጋር ንክኪ አለማድረግ፣…
የእግር ኳስ አፍቃሪዎች በከባድ ጭንቀት እንዲሚጠቁ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ከፍተኛ ለሆነ የአካል ውጥረት እና ጭንቀት እንደሚጋለጡ ጥናት አመለከተ።
ጥናቱ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ቡድናቸውን በሚደግፉበት ወቅት በሚፈጠር ከባድ ውጥረት ለልብ በሽታ እንደሚጋለጡ አመላክቷል።
ብራዚል በ2014ቱ…
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጠቀሜታዎች
አዲስ አበባ፣ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ከአካል ብቃት መጎልበት ባለፈ በርካታ የጤና ጠቀሜታዎች እንዳሉት ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ጡንቻዎች በአግባቡ እንዲሰሩ ከማድረግ ጀምሮ የተከማቸ ስብና ካሎሪን በማቃጠል ሰውነት አስፈላጊውን…
ሁሉንም የካንሰር አይነቶች ማከም ያስችላል የተባለው አዲስ ግኝት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 13 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተገኘው የሰውነትን በሽታ የመከላከል ስርዓት ሁሉንም የካንሰር አይነቶች ለማከም እንደሚያስችል አዲስ ጥናት አመላከተ።
በሰዎች ደም ውስጥ የሚገኝ "ቲ" የተሰኘው ነጭ የደም ህዋስ በተፈጥሮ ካንሰር በሰውነት ውስጥ እንዳይኖር የማድረግ አቅም…
በቻይና የተከሰተው አዲስ ቫይረስ ወደ ተለያዩ ሃገራት እየተስፋፋ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ውስጥ የተከሰተው አዲስ ተላላፊ ቫይረስ ወደ ተለያዩ ሃገራት እየተስፋፋ ነው።
ቫይረሱ በቻይና በርካታ ግዛቶች የተከሰተ ሲሆን እስካሁን ዘጠኝ ሰዎች መሞታቸውን የሃገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
አሁን ላይ ቫይረሱ አሜሪካን ጨምሮ…