Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የፖለቲካ ፓርቲዎች በተለያዩ ሀገራዊና የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች በተለያዩ ሀገራዊና በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ እየመከሩ ነው። በመድረኩ ላይ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውጤታማ ስራዎችና ተሞክሮዎች ተመዝግበዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአዲስ መልክ ከተዋቀረበት ጊዜ ጀምሮ ውጤታማ ስራዎችና ተሞክሮዎች መመዝገባቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ የክልሉ የ2016 በጀት ዓመት የፓርቲና የመንግስት ስራዎች ግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ…

ከሰሞኑ ያጋጠመው የአይቲ እክል በ8 ነጥብ 5 ሚሊየን ኮምፒውተሮች ላይ ጉዳት አድርሷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ ያጋጠመው የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን (አይቲ) እክል 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ያህል ኮምፒውተሮች ላይ ጉዳት ማስከተሉን ማይክሮሶፍት አስታወቀ። ክራውድስትራይክ ከተሰኘ የሳይበር ደህንነት ኩባንያ ለደንበኞቹ ባሰራጨው ሶፍትዌር ጋር በተያያዘ በተፈጠረ…

ጨፌ ኦሮሚያ 7ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ እና ነገ የሚደረገው የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 3ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬ በአዳማ ከተማ ገልማ አባገዳ አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውይይት ተደርጎ ውሳኔዎች ይተላለፍባቸዋል ተብሎ ይጠበቃል።…

የፅንፈኛው ቡድን የሎጅስቲክስ አቅራቢውን ጨምሮ አዲስ ሲሰለጥኑ የነበሩ አባላቱ በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሳል ወረዳ ለሚንቀሰቀሰው ፅንፈኛ ቡድን ሎጅስቲክስ አቅራቢ የነበረው ነጋ ፋንታሁንን ጨምሮ አዲስ ሰልጣኝ የቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የኮማንዶ ሬጅመንት አስታወቀ፡፡ መነሻቸውን አዲስ…

አዘርባጃን ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ ትሰራለች-ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊዬቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዘርባጃን ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ እንደምትሰራ ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊዬቭ ገለጹ። ሁለተኛው የሹሻ ዓለም ዓቀፍ የሚዲያ ፎረም በአዘርባጃን መካሄድ ጀምሯል። "የሃሰተኛ ትርክትን ማጋለጥ፤ የሃሰተኛ መረጃን መዋጋት"…

ተጎጂዎችን መልሶ በማቋቋም ሂደት ከድሬ ዳዋ አስተዳደር ጎን እንቆማለን-አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ 'አሸዋ ገበያ' በተከሰተው የእሳት አደጋ ምክንያት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋም ሂደት ከአስተዳደሩ ጎን በመቆም ድጋፍ እንደሚያደርጉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ አስታውቀዋል። አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፥ በድሬዳዋ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሀገርን ማረጋጋትና ማፅናት ያስቻሉ የመረጃ ስምሪቶችና የኦፕሬሽን ሥራዎች ማካሄዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሀገርን ማረጋጋትና ማፅናት ያስቻሉ የመረጃ ስምሪቶችና የኦፕሬሽን ሥራዎች ማካሄዱ ተገለጸ። አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ለመገናኛ ብዙኃን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፤ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በክልሉ ተጨባጭ ለውጦች እያመጣ ነው-አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ መተግበር ከተጀመረ ወዲህ ተጨባጭ ለውጦች እየታዩ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በዑራ ወረዳ አምባ 5…

የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ የሚያስችል መርሐ ግብሮችን ነድፍያለሁ – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተሞች የሚስተዋለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል መርሐ ግብሮችን መንደፉን የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ መርሐ ግብሮቹን ተግባራዊ ለማድረግ የፋይናንስ አቅሙን ለማጠናከር የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ…