Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በመዲናዋ ለ779 ሺህ ያህል ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ለ779 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት መሰጠቱን የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዬ መሃመድ እንደገለጹት÷ ባለፉት ስድስት ወራት ድጋፍ የሚሹ…
አቶ ደመቀ መኮንን በዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው።
"መተማመንን ዳግም መገንባት" በሚል ጭብጥ ለ54ኛጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው የዘንድሮው ጉባኤ፥…
የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ ማሻሻያ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ስጪ በሆኑ ተሽከርካሪዎች ላይ የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ በተደርገ ማሻሻያ ቀደም ሲል ሲሰጥ ከነበረው የድጎማ መጠን ዝቅ አንዲል መደረጉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ ማሻሻያ…
ክልሎቹ የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰድን ነው አሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የኦሮሚያ እና አማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮዎች ገለጹ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ የዋጋ ግሽበቱን ለማረጋጋት አምራቹ እና ሸማቹ በቀጥታ የሚገናኙበትን አዳዲስ የገበያ…
የኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ ስምምነት የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ነው – አምባሳደሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር ያደረገችዉ የመግባቢያ ስምምነት የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ስኬት መሆኑን በተለያዩ ሀገራት የኢትየጵያ አምባሳደሮች ገለፁ፡፡
አምባሳደሮቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ስለመግባቢያ ስምምነቱ ተገቢዉን…
ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የሚደረጉ ኃላፊነት የጎደላቸውን እንቅስቃሴዎች እንደማይታገስ ፖሊስ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወቅት እና አጋጣሚዎችን እየጠበቁ ሃሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ህዝቡን ለማሸበር እና የፖሊስ ሰራዊቱን ለመከፋፈል የሚደረጉ ሃላፊነት የጎደላቸውን እንቅስቃሴዎች እንደማይታገስ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ፖሊስ አዲስ አበባን የሁከትና የብጥብጥ…
የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የ2016 በጀት አመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ…
በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የፍርድ ቤት ዳኛ ላይ ለተጨማሪ ማጣሪያ 14 ቀን መፈቀዱ ተገለጸ፡፡
ለፖሊስ የተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ተጠርጣሪው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤት…
ከ5 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ጂቡቲ ወደብ መድረሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን ከውጭ ከተገዛው የአፈር ማዳበሪያ መጠን ውስጥ በ11 ዙሮች 5 ሚሊየን 859 ሺህ 403 ኩንታል ጂቡቲ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡
960 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ የጫነች ግዙፍ…
የመውጫ ፈተና ድጋሜ ተፈታኞች ከጥር 27 ጀምሮ ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የየሂኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናን በድጋሜ ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ላሉ ተፈታኞች ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም…