Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የባለስልጣን ዘመድ እንደሆኑና ሲሚንቶ አስመጪ ነን በማለት በማታለል ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣን ዘመድ እንደሆኑ በማስመሰልና ሲሚንቶ አስመጪ ነን በሚል በማታለል ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት…

ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት ተጀመረ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር የሚችሉ ተማሪዎችን ለማፍራት መሥራት ያሥፈልጋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የትምሕርት ሥርዓት ተማሪዎችን ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር እንዲችሉ የሚያስችል ሆኖ መቀረፅ እንዳለበት ትምሕርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ትምሕርት ሚኒስቴር "በትምሕርት ሥርዓታችን ምን ዓይነት ትውልድ እንገንባ" በሚል ርዕስ ከትምሕርት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሶስት ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና ሩሲያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ። ውይይቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ለማጠናከር፣ በቀጠናዊ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ ለመለዋወጥ እና የጋራ በሆኑ ጉዳዮች…

ተጠባቂው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ነገ በገና በዓል ዋዜማ በቀጥታ ሥርጭት እንደሚጀመር ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡ ውድድሩ÷ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13፣ ምዕራፍ…

በኤሌክትሮኒክ አማራጭ በመገበያየት እራስን ከአጭበርባሪዎች መጠበቅ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ በተቻለ መጠን በኤሌክትሮኒክ አማራጮች በመገበያየት በበዓል ሰሞን በስፋት ከሚስተዋሉ መልከ-ብዙ መጭበርበሮች እራሱን እንዲጠብቅ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ ከግብይት ጋር በተያያዘ በየትኛውም ጊዜ የመጭበርበር ሥጋት…

ሕብረተሰቡ በገና በዓል እሳትና ኤሌክትሪክ ኃይል ሲጠቀም ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የፊታችን እሁድ ከሚከበረው የገና (ልደት) በዓል ጋር በተያያዘ እሳትና የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጮችን ሲጠቀም ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ ሁሉንም ሥራዎች በተመሳሳይ ጊዜ ጎን ለጎን…

የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የፌደራል ተቋማት አደረጃጀት ሰብሳቢ አለሙ ስሜን (ዶ/ር) ጨምሮ…

የኢትዮጵያና ሶማሊላንድ ስምምነት ለአህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት ጥሩ ማሳያ ነው – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት ለአህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት ጥሩ ማሳያ መሆኑን አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ…

በሐረሪና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት ተከናውነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ እና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን እና ጥራትን የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ፡፡ የሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት…