Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የደቡብ ኢትዮጽያ ክልል ቀጣዩን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ያስተናግዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጽያ ክልል ቀጣዩን 19ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ እንደሚያስተናግድ ይፋ ተደርጓል። በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጅቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጅቡቲ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጅቡቲ በሚኖራቸው ቆይታ፥ በ41ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ አንደሚሳተፉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት…

ኢትዮጵያ በሁሉም አውዶች አሸናፊ እንድትሆን አንድነታችንን በጠንካራ መሰረት ላይ መገንባት ለምርጫ የሚቀርብ አይደለም – የኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሁሉም አውዶች አሸናፊ እንድትሆን አንድነታችንን በጠንካራ መሰረት ላይ መገንባት ለምርጫ የሚቀርብ አይደለም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አመለከተ። 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ የመንግስት…

ፕሬዚዳንት ሣሕለወርቅ ዘውዴ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊ ክልል ጅግጅጋ እየተከበረ ባለው 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም ፕሬዚዳንት ሣሕለወርቅ ዘውዴ ጅግጅጋ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቷ ጅግጅጋ ሲደርሱ በሶማሊ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ እና ሌሎች ከፍተኛ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ዛሬ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉን ለማክበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን…

በዓሉን በአግባቡ ብንጠቀምበት አሰባሰቢ ትርክቶችን ለማጉላት ይጠቅማል- የበዓሉ ታዳሚዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓልን በአግባቡ ብንጠቀምበት አሰባሰቢ ትርክቶችን ለማጉላት ይጠቅማል ሲሉ በጅግጅጋ በዓሉን ለመታደም የተገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለፁ።   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የበአሉ ታዳሚዎች…

ኮርፖሬሽኑ ለአማራ ክልል 75 ትራክተሮችን ሊያስረክብ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ለአማራ ክልል 75 ትራክተሮችን ላስረክብ ነው አለ።   የኮርፖሬሽኑ የእርሻ ዘርፍ አቅርቦትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ መንግስቱ ክፍሌ ትራክተሮቹን ለማስረከብ…

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለመጀመሪያ ጊዜ የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያ እንቅስቃሴን ለማስጀመር የጸደቀውን አዋጅ ወደ ተግባር የመቀየርና…

ኮሚሽኑ ከስምንት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያሰራጭ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከ8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያሰራጭ መሆኑን ገልጿል፡፡ መንግስት ለሶስተኛ ዙር የቅድሚያ ቅድሚያ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እርዳታውን ለማሰራጨት ዝግጅቱን…

ይህ የበዓል ዋዜማ ምሽት ከዚህ ቀደም የነበረውን የፍቅር፣ የሰላምና የአብሮነት እሴት ወደነበረበት እንዲመለስ ቃል የምንገባበት ነው – አቶ አገኘሁ…

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ይህ የበዓል ዋዜማ ምሽት ከዚህ ቀደም በUገራችን የነበረውን የፍቅር፣ የሰላምና የአብሮነት እሴት ወደነበረበት እንዲመለስ ቃል የምንገባበት ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣…