Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የስራ ቅጥር ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በማቅረብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምቦ ዲስትሪክት የስራ ቅጥር ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ። ትዕዛዙን የሰጠው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው። የኦሮሚያ ክልል…

በሰሜን ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ፊጦናአላመስኖ ቀበሌ አራጌቻ በተባለ ስፍራ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ዛሬ ከረፋዱ 5:30 አካባቢ ከአዲስ አበባ ወደ ደብረብርሃን ሲጓዝ የነበረ…

አየር መንገዱ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 10 አሳደገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 10 ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ከዚህ በፊት የነበረው ሰባት ሳምንታዊ በረራ ላይ ሶስት ሳምንታዊ በረራ መጨመሩን…

እርስ በርሳችን በመደጋገፍ ከችግሮቻችን ልንሻገር ይገባል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እርስ በርሳችን በመረዳዳትና በመደጋገፍ ከሁለንተናዊ ችግሮቻችን ልንሻገር ይገባል ሲሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ለሕዝበ ሙስሊሙ ለ1 ሺህ 498ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) መውሊድ በዓል…

ክልሎች ለነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 498ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የሐረሪ ክልል የመውሊድ በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷…

ከ197 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከመስከረም 4 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 197 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለፀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 92 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ…

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ12 ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና በስኬት መጠናቀቁን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ አስታወቁ፡፡ በማጠቃለያ መድረኩ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የመስቀል ደመራና የመውሊድ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ዝግጅት ማድረጉን የጋራ ግብረ-ኃይሉ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራና የመውሊድ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለጸ፡፡ የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፤ ለመስቀል ደመራና ለመውሊድ በዓላት በሰላም…

በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅት ተደርጓል – ኮማንድ ፖስቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸን ደብረ ከርቤ ንግስ፣ የመውሊድና የመስቀል በዓላት በሰላማዊ መንገድ እንዲከበሩ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ወሎ ዞንና የደሴ ከተማ አስተዳደር ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ የኮማንድ ፖስቱ አባል ሻለቃ ደግሰው ዶሻ እንደገለጹት÷ መስከረም…

በበዓላት ወቅት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበዓላት ወቅት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አታክልቲ ገብረሚካኤል እንደገለጹት÷በቀጣይ ቀናት የሚከበሩ በዓላትን አስመልክቶ የአገልግሎት አሰጣጥ…