Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናዋ የልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቻይናው ኤፍ ኤች ኢ ሲ ኩባንያ ጋር በሽርክና የሚያስገነባው ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታ ይፋ ተደርጓል፡ የከተማ አስተዳደሩ ለዚህ ፕሮጀክት የሚሆን መሬት በወቅታዊ የሊዝ ዋጋ አስልቶ ማቅረቡን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት…

በክልሉ ከ16 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተመረጠ የአቮካዶ ተክል ተሸፍኗል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልላችን በ2011 ዓ.ም የአቮካዶ ልማት ክላስተር ‹የአዳአ አቮካዶ ዲክላሬሽን› ከተጀመረ ወዲህ እስካሁን ከ16 ሺህ ሄክታር በላይ የሆነ መሬት በአለም አቀፍ ገበያ ከፍተኛ ተፈላጊነት ባለው የተመረጠ የአቮካዶ ተክል ተሸፍኗል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል…

ባህር ዳር ከተማ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር የማጣሪያ ጨዋታ አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወክሎ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ለመሳተፍ የመጀመሪያ ዙር የማጣሪያ ጨዋታ ያደረገው ባህር ዳር ከተማ ድል ቀንቶታል። ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከታንዛኒያው አዛም ጋር የተጫወተው ባህር ዳር ከተማ ጨዋታውን 2 ለ 1 አሸንፏል።…

በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለውን የሽብርተኝነት አደጋና ግጭት እልባት ሊሰጠው እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለውን የሽብርተኝነት አደጋና የግጭት መበራከት የቀጣናው ሀገራት በጋራ እልባት ሊያበጁለት እንደሚገባ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የፀጥታና ደህንነት ዘርፍ ዳይሬክተር ኮማንደር አበበ ሙሉነህ…

በክልሉ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አጎበር ተሰራጨ

በክልሉ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አጎበር ተሰራጨ አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2015 በጀት ዓመት 1 ሚሊየን 236 ሺህ የጸረ ወባ አጎበር ለህብረተሰቡ መሰራጨቱን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት…

በነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ) የተመራ ልዑክ በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የተመራ የክልሉ ልዑክ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱም ÷ የዋቻ ከተማ ንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ እና የቦባ ቆቻ…

የኢትዮጵያ ደን ሽፋን 17 በመቶ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 ከሳተላይት የተወሰዱ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ በተከናወነ ሥራ በኢትዮጵያ ያለው የደን ሽፋን 17 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ደንን በአራት ባዮም ማለትም Acacia-Commiphora፣…

የኢትዮጵያ ልጆች ሰንደቅ አላማችንን በድጋሚ ከፍ አድርገዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንጊዜም ኩራት የሆኑን የኢትዮጵያ ሴት ልጆች ሰንደቅ አላማችንን በድጋሚ ከፍ አድርገዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ትናንት በቡዳፔስት በተካሄደው የሴቶች የ10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ…

ዕዙ በአማራ ክልል ሰላምን ለማረጋገጥ በቀጣይ መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ላይ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ በአማራ ክልል ሰላምና ደኅንነትን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ በቀጣይ መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ላይ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ። ዕዙ ዛሬ ባደረገው ስብሰባ ወደ ሥራ ከገባ ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 13 ቀናት ያከናወናቸውን…

በአማራ ክልል ፅንፈኛውና ዘሪፊው ቡድን ደቅኖት የነበረው አደጋ በህዝቡና በፀጥታ ኃይሎች ትብብር ሙሉ ለሙሉ ተቀልብሷል – የዕዙ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ፅንፈኛውና ዘራፊው ቡድን ደቅኖት የነበረው አደጋ በክልሉ ህዝብና በፀጥታ ኃይሎች ትብብር ሙሉ ለሙሉ መቀልበሱን የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ አመራሮች ገለጹ። የክልሉ ሕዝብ፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ከመከላከያ…