Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 38 ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ በ 38 ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የማጣሪያ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በ3 መዝገብ የቀረቡ የ38 ተጠርጣሪዎችን ጉዳይ…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ም/ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግስቴ ከደቡብ ሱዳን የፖሊስ አገልግሎት ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ም/ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግስቴ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የፖሊስ አገልግሎት ኃላፊ ኢንስፔክተር ጀነራል ማጃክ አኬችንና ልኡካን ቡድናቸው ጋር ውይይት አድርገዋል ፡፡ በውይይታቸውም ÷ የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ…

“የፒያኖዋ እመቤት” ን የሚዘክር መርሐግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የፒያኖዋ እመቤት" እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ የሚዘክር መርሐግብር ተካሂዷል፡፡ መርሐግብሩ በእንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የተካሄደ ሲሆን ፥ ለዘርፉ ያደረጉትን አበርክቶ በማስመልከት የኮሌጁ የሙዚቃ…

የሶማሌ ክልል ስፖርትን ለማስፋፋትና ለማልማት በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ስፖርትን ለማስፋፋት እና ለማልማት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ከባህልና ስፖርት ሚኒስትር  ቀጄላ መርዳሳ ጋር በክልሉ ስፖርት እንቅስቃሴ ዙሪያ …

በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 86 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር 86 ፍልሰተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን ገለጸ። ከፍልሰተኞች መካከል 30 ያህሉ በየመን በአስከፊ ችግር ውስጥ ቆይተው ወደ ጅቡቲ የገቡ…

በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ጥሩ ውጤት እያስመዘገበ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ጅምር እንቅስቃሴ ላይ የሚገኝ ቢሆንም ጥሩ ውጤት እያስመዘገበ እንደሚገኝ የምጣኔ ሀብት ምሁራን ገለጹ፡፡ በመዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህሩ አብይ ወርቁ (ዶ/ር) ፥ ዲጂታል ኢኮኖሚ ጊዜን፣ ገንዘብንና ወጪን…

ጃፓን በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ማህበራዊ ልማትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት የጃፓን መንግስት እንደሚደግፍ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። በጌዴኦና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች አጎራባች አካባቢዎች ማህበራዊ ልማትና መስተጋብርን የሚያጎለብት…

አየር መንገዱ የኢ-ኮሜርስ ሎጀስቲክስ አገልግሎት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዕቃ ጭነት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የኢ-ኮሜርስ ሎጀስቲክስ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ የአፍሪካን የኢ-ኮሜርስ ንግድ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የመጨረሻ ምዕራፍ…

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አመራሮች እና ከፍተኛ ሰልጣኝ መኮንኖች በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመካላከያ ሚኒስቴር ዋር ኮሌጅ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰልጣኝ መኮንኖች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጎበኙ። የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ሰልጣኞች የሚሰጠውን የንድፈ ሐሳብ ትምህርት ጨርሰው የተግባር ምልከታ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አድርገዋል፡፡ ሰልጣኝ…

ካናዳ በአፍሪካ ለልማት ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ 140 ሚሊየን የዶላር ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካናዳ በአፍሪካ ለልማት ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል 140 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ይፋ አደረገች። የካናዳ ዓለም አቀፍ ልማት እና በፓሲፊክ ሀገራት የካናዳ ኢኮኖሚ ልማት ኤጀንሲ ተጠሪ ሚኒስትር ሃርጂት ሳጃን ኢትዮጵያን ጨምሮ በቻድ እና ግብጽ…