Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የዓለም ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክ የፋይናንስና የግል ሴክተሮች ፕራክቲስ ሃላፊ አልዋሊድ አላባታኒ የተመራ ልዑክ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት የማሽን ኪራይ ብድር ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኘ፡፡
በጉብኝቱ ላይ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣…
በክልሉ ገበያን የማረጋጋት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው -አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ገበያን የማረጋጋት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡
የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝተዋል።
ርዕሰ…
ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችንን በፍጥነት ለመፍታት በአንድነት ልንረባረብ ይገባል – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ክልል ወረዳዎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች የተገኙበት ህዝባዊ ኮንፈረንስ በመቀሌ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ እየመሩት ባለው በዚህ መድረክ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር…
የኢትዮ- የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የቢዝነስ ፎረም ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮችን ማስተዋወቅ አላማው ያደረገው የኢትዮ- የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የቢዝነስ ፎረም በአቡ ዳቢ ከተማ ተካሂዷል፡፡
በፎረሙ የኢንቨስትመት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ለባለሃብቶቹ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት…
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የአምቡላንስ እና ሰርቪስ ተሸከርካሪዎች ተበረከተለት
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማህበር አገልግሎቱን ለማስፋፋት የሚረዳ 14 አምቡላንስ እና 9 ሰርቪስ ተሽከርካሪዎች ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማህበር ተበርክቶለታል።
አምቡላንሶቹ 28 ሚሊየን ብር ወጪ እንደተደረገባቸውና ለሰርቪሶቹ ደግሞ 18 ሚሊየን…
በአደጋ ስጋት ውስጥ ያሉ የቆሼ ነዋሪዎች በአስቸኳይ እንደሚነሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ ቆሼ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የአደጋ ስጋት ተጋላጭ የሆኑ ነዋሪዎችን ከቦታው የማንሳት ስራ በአጭር ቀናት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ…
የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን አጋርነት እንደሚቀጥል አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ሁሉን አቀፍ ትብብር እና አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
ባንኩ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ወቅታዊ ግንኙነት በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል።
በመግለጫውም በኢትዮጵያ በተከሰቱ ግጭቶች እና በድርቅ…
በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ከመትከል ባለፈ ለትውልዱ የበለፀገች ኢትዮጵያን ማስረከብ ዋናው ዓላማችን ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ከመትከል ባለፈ ለመጭው ትውልድ የለማች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ማስረከብ ዋናው ዓላማችን ነው ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡
የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ አካል የሆነው…
የሰነድ ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎትን ሙሉ በሙሉ ዲጂታላይዝ ለማድረግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 ( ኤፍ ቢ ሲ) የሰነድ ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የሰነድ ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል።
የፌዴራል እና የክልል የሰነድ ማረጋገጥና መመዝገብ ባለድርሻ አካላት የምክክር ጉባኤ…
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የፓሎች – ማቲያንግ – ማይውት – ፓጋክ መንገድን ለመገንባት ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የፓሎች - ማቲያንግ - ማይውት - ፓጋክ መንገድን ለመገንባት በጁባ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
መንገዱ ምዕራብ ኢትዮጵያን ከሰሜን ምስራቅ ደቡብ ሱዳን ጋር የሚያገናኝ የፍጥነት መንገድ መሆኑ በስምምነቱ ወቅት ተገልጿል፡፡…