Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኬንያ አሸባሪው የሸኔ ቡድንን እያጸዳች መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ብሔራዊ የፖሊስ አገልግሎት በግዛቱ የመሸገውን የሸኔ የሽብር ቡድን የማጽዳት ሥራ እያከናወነ መሆኑን ገለጸ። 'ኦንዶአ ጃንጊሊ' የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ተልዕኮ፤ በማርሳቤት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች የሚገኙ፣ በኬንያ ብሔራዊ ደኅንነት ላይ…

ወ/ሮ ሀና አርአያሥላሴ ከመንግሥታቱ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርአያሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ቮልከር ቱርክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የተደረገው በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ከሚገኘው 58ኛው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት…

ለብልጽግና መሰረት የሆነውን ሰላም መጠበቅ የጋራ ኃላፊነት ነው- ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብልጽግና መሰረት የሆነውን የሰላም ዕሴት መጠበቅ የጋራ ኃላፊነት መሆኑን ብልጽግና ፓርቲ አስገነዘበ፡፡ ፓርቲው ሰላምን ሁላችንም አብዝተን እንፈልጋለን፤ ለብልጽግና መሰረት የሆነውን የሰላም ዕሴት መጠበቅ ብሎም ለዘላቂ ሰላም በጋራ መቆም ደግሞ…

በወታደራዊ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ- ኒጀር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በኒጀር ሪፐብሊክ መከላከያ ሚኒስትር ሌተናል ጀኔራል ሳሊፎ ሞዲ ከተመራ ወታደራዊ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በመተማማን ላይ የተመሰረተ አንድነት እና የጋራ ጥቅምን የሚያስጠብቅ…

ከኢራን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር ለመሥራት ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከኢራን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና የውጭ ጉዳይ አካዳሚ ጋር በትብብር መሥራት የሚያስችለውን ስምምነት ፈረመ፡፡ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ጃፋር በድሩ በኢትዮጵያ ከኢራን አምባሳደር ዓሊ አክባር…

64 ሆስፒታሎች ዲጂታል የጤና ሥርዓቱን የሚያግዙ ቁሳቁሶች ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ለዲጂታል የጤና አገልግሎት ሥርዓት ማስጀመሪያ የሚውሉ 642 ኮምፒውተሮችን በክልሎች ለሚገኙ 64 ሆስፒታሎች አስረከበ፡፡ የጤና አገልግሎት ሥርዓት ዘመኑን በሚመጥን ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶክተር…

የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ግዳጁን በብቃት እየተወጣ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ግዳጁን በላቀ ብቃት እየተወጣ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ኃይል አዛዥ ሌ/ጄኔራል ምሃን ሰበርማኒያን ገለጹ። በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የ19ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የኢትዮጵያ ሰላም…

ኢትዮ ቴሌኮም በክላውድ አገልግሎት ላይ የተመሰረቱ የዲጂታል ሶሉሽኖችን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የድርጅት ደንበኞችን እና ተቋማትን አቅም የሚገነቡ እና የሚያዘምኑ በክላውድ አገልግሎት ላይ የተመሰረቱ ሰባት የዲጂታል ሶሉሽኖችን በይፋ አስጀምሯል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በዚህ ወቅት ÷ ዲጂታል…

ለላቀ አኅጉራዊ ዕድገት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ማፋጠን ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ አኅጉር የላቀ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ማፋጠን እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከኤክስቴንሲያ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት የሚቆይ የአፍሪካ ዲጂታል…

በአማራ ክልል ከተኪ ምርት ከ332 ሚሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት ከተኪ ምርቶች ከ332 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሉን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ያለፉትን ሰባት ወራት የሥራ አፈጻጸም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ…