Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሴቶችና ሕጻናት ጥቃትን መከላከል የሁሉም አጀንዳ መሆን እንዳለበት ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸም ጥቃትን መከላከል የሁሉም አጀንዳ እንዲሆን መሥራት ይጠበቃል ሲሉ የሴቶች ኮከስ የበላይ ጠባቂና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ -ጉባዔ ሎሚ በዶ አሳሰቡ።
የሴቶችና ሕጻናት መብቶችን አስመልክቶ የወጡ ሕጎችና…
ስፔን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት አጋርነት ለማስፋት ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔን ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን የልማት አጋርነት ለማስፋት በቁርጠኝነት እንደምትሰራ ገለፀች፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከስፔን ዓለማቀፍ የልማት ትብብር ኤጄንሲ ዋና ዳይሬክተር አንቶን ሌይስ ጋርሺያ ጋር…
የኢትዮጵያና ሩሲያ የረጅም ጊዜ ወዳጅነት በምጣኔ ሃብታዊ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል- አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የረጅም ጊዜ ወዳጅነት በምጣኔ ሃብታዊ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ገለጹ፡፡
አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በሩሲያ ፌዴራል ጉባኤ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር በቫለቲና ማትቬንኮ…
ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኖርዌይ አቻቸው ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤስፒን ባርት አይድ ጋር በተለየዩ ሀገራዊ ትብብሮች ላይ ተወያዩ።
ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው የአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ…
ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የቀጣናው ዳይሬክተር ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የቀጣናው ዳይሬክተር ዳንኤል ደሉቲዝኪይ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው ላይም የዓለም ባንክ ፕሮጀክቶች በአመርቂ ሁኔታ እየተተገበሩ መሆናቸውን ሚኒስትሯ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡…
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የመከላከያ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የመከላከያ ልዑካን ቡድን በዓለም አቀፍ የመከላከያ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡
አውደ ርዕዩ እና ኮንፈረንሱ እስከ ፈረንጆቹ የካቲት 21 ቀን 2025…
ከእናትና አባት ዐርበኞች የተማርነው ራስን ሠውቶ ሀገርን ማኖር ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእናትና አባት ዐርበኞች የተማርነው ራስን ሰውቶ ሀገርን ማኖር እንጂ ሀገርን ሠውቶ ራስን ማኖር አይደለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የታሰበውን የየካቲት 12 ሰማዕታት ቀን…
የካቲት 12 ዘመን ተሻጋሪ ፅናታችንን የምናስብበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካቲት 12 ለሀገራችን ያለንን ፍቅር እና ዘመን ተሻጋሪ የሆነ ፅናታችንን የምናሳይት ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የካቲት 12 የመስዋዕታችንን ፋይዳ የምናስብበት…
እንግሊዝ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረከበች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር በሀገሪቱ መንግሥት የተራድኦ ድርጅት የተገዙ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረክበዋል።
አምቡላንሶቹን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ ከእንግሊዝ…
የከተሞችን ልማት ለማፋጠን በትኩረትና በቅንጅት መስራት ይገባል- ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በወላይታ ሶዶ ከተማ የድጋፍና ክትትል ሥራ እያከናወነ ይገኛል፡፡
ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ከክትትል ሥራው ጋር በተያያዘ ከወላይታ ዞንና ሶዶ ከተማ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…