Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ስሪል ራማ ፎሳ አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ስሪል ራማ ፎሳ በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕልን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) አቀባበል…
መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ የካተት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለ5ኛ ዙር በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 998 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
በምረቃ ስነስርዓቱ የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ካሳ ሻወል (ዶ/ር) ለተመራቂዎች መልካም ምኞታቸውን በመግለጽ፤ በቀጣይ ለሀገራቸው…
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን" በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ እና ነገ የሚካሄደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው ለመሳተፍ የአፍሪካ ሀገሮች መሪዎች፣ የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ…
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጤና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 231 የሕክምና ዶክተሮችን ጨምሮ 366 ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ በሕክምናና ፋርማሲ ዘርፍ ካስመረቃቸው 366 ተማሪዎች ውስጥ 112 ያህሉ ሴቶች ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው በሕክምና ለ40ኛ ጊዜ በፋርማሲ ደግሞ…
የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ማምሻውን የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት መሐመድ ቢ.ኤስ ጃሎ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ምክትል ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)…
ፍሰሐ እሸቱ (ዶ/ር ) የተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ክስ እንዲቋረጥ የተሰጠው ብይን ተሻረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፐርTዝ ብላክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሐ እሸቱ (ዶ/ር) የተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ክስ በሌሉበት መታየት አይቻልም ተብሎ ክሱ እንዲቋረጥ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠው ብይን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ወንጀል ችሎት ተሻረ።…
ባንኩ ለአፍሪካ የሥርዓተ ምግብ መስተካከል የሚያደገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአህጉሪቱ የሥርዓተ ምግብ መስተካከል የሚያደገውን ድጋፍ አጠናክሮ አንደሚቀጥል ገለጸ።
የአፍሪካን የሥርዓተ ምግብ ለማስተካከል ያለመ መድረክ “ከፖሊሲ ወደ ተግባር” በሚል መሪ ሀሳብ ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ…
አፍሪካ በጠንካራ አመራር እስከተመራች ድረስ ሰፋፊ እድሎች አሏት – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሴኔጋል ፕሬዚዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ ጋር መክረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነቶች ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ጥሩ ውይይት ማድረጋቸውን…
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዛምቢያው ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዛምቢያው ፕሬዚዳንት ሃካይንዴ ሂቺሌማ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በነበራቸው የሁለትዮሽ ውይይት የኃይል እና የአየር ትራንስፖርት…
ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከፋኦ ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ዩኤንፋኦ) ዳይሬክተር ጄነራል ኩ ዶንግዩን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ዳይሬክተር ጄነራል ኩ…