Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የመንገድ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በሰሜናዊ እና በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን የመንገድ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች የግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ የመንገድ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶቹ በክልሉ እና በፌዴራል መንግስት ወጪ የሚገነቡ መሆናቸውን የክልሉ…

በመዲናዋ የሕብረቱ የመሪዎች ጉባዔ እስኪጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደውን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተከትሎ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ መከልከሉን የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ክልከላው ጉባዔው እስኪጠናቀቅ ማለትም ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 9…

ኮሚሽኑ ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ስኬታማነት የኃይማኖት ተቋማት ትብብርን ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017(ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር በምክክሩ ሂደትና ተሳትፎ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ÷ ኮሚሽኑ ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰራው ስራና…

የጅቡቲ እና ሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017(ኤፍ ኤም) የጅቡቲ እና ሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትሮች መሃመድ አሊ ዩሱፍ እና ኦሊቪየር ዣን አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሮቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክቶች ላይ የተሻለ አፈፃፀም አሳይታለች – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍራካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክቶች ላይ የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገቧን የኢኒሼቲቩ ፕሮጀክቶች ሰብሳቢና የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ገለፁ። የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ቀጣናዊ ፕሮጀክቶች አፈጻጸምን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በጋራ…

እንግዶቻችን እንኳን የአፍሪካ ዲፕሎማሲ መዲና ወደ ሆነችው አዲስ አበባ በሰላም መጣችሁ – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች አፍሪካውያን እህት ወንድሞቼ እንኳን የዲፕሎማሲ መዲና ወደ ሆነችው ውብ ከተማ በሰላም መጣችሁ ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ÷"ከመላው አፍሪካ አህጉር…

በአማራ ክልል 1 ሺህ 40 ፕሮጀክቶች በበጀት ዓመቱ ይጠናቀቃሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በአማራ ክልል 1 ሺህ 40 ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እየተካሄደ በሚገኘው የአማራ ክልል ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ ላይ…

የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን ለማልማት ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ጋድ እና በአፋር ክልል ወራንሶ ሁለት  የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በመንግስት እና በግል አጋርነት ለማልማት ጨረታ መውጣቱ ተገልጿል፡፡ ሁለቱ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች…

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ ሁለንተናዊ ዝግጅት ተደርጓል- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ ሁለንተናዊ ዝግጅት መደረጉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የተደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ ያወጣው ወቅታዊ መግለጫ ሙሉ ቃል…

በጋምቤላ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ በጋምቤላ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የአራት መንገዶች የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀምረዋል። መንገዶቹ ከአቦቦ ኬላ እስከ ባሮ ድልድይ፣ ከባሮ ድልድይ እስከ ዶንቦስኮ፣ ከአደባባይ እስከ ዲፖ እና…