Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮ-ጅቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎችና ኮሚሽነሮች የውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 28ኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች የጋራ የውይይት መድረክ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት መካሄድ ጀምሯል፡፡ በንግድ፣ ፀጥታ እና የድንበር ጉዳዮች ላይ መወያየትን አላማው ያደረገው መድረኩ ለሁለት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ…

የተረሳው የእምቦጭ አረም የጣና ሐይቅ ዙሪያን በድጋሚ መውረሩ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእምቦጭ አረም በአስፈሪ ሁኔታ የጣና ሐይቅ ዙሪያን በድጋሚ መውረሩን የጣና ሐይቅ እና የሌሎች ውሃ አካላት ልማትና ጥበቃ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አያሌው ወንዴ (ዶ/ር)÷ ባለፉት ዓመታት የእንቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ…

ረሃብ የተባበረ ዓለም ዓቀፍ ምላሽን ይፈልጋል – ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ረሃብ የተባበረ ዓለም ዓቀፍ ምላሽን ይፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው "ከረሃብ ነፃ ዓለም" ጉባዔ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት÷ የአየር…

ለባለሃብቶች ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ኢንቨስት እንዲያደርጉ መጋበዝ ይገባል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢንቨስተሮች ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢንቨስት እንዲያደርጉ በመጋበዝ እንክብካቤ ሊደረግላቸው እንደሚገባ የአፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ገቢ ረሱ ዞን ገለዓሉ ወረዳ  በ500 ሄክታር…

የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት በትኩረት ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የ2017 የስራ ዘመን አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀምሯል።…

ኢትዮጵያ ከተመድ የወንጀልና አደገኛ ዕፅ መከላከል ጽ/ቤት ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኝነቷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የወንጀል እና አደገኛ ዕፅ መከላከል ጽ/ቤት ጋር በትብብር ለመስራት ያላትን ቁርጠኝነት ገለጸች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አዲስ ከተሾሙት የተመድ የወንጀል እና አደገኛ…

በኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች መካከል ያለውን ግንኙነት በይበልጥ ለማሳደግ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት እና ንግድ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ የሚያስችል አሠራር ለመመስረት ከስምምነት ተደረሰ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ናት- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ትገኛለች ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ተናገሩ። በኢትዮጵያ እየተካሄደ የሚገኘው "ከረሃብ ነፃ ዓለም" ጉባዔ ጠቃሚ ግብዓቶች የተገኙበት እንደነበርም ተናግረዋል። በጉባዔው…

ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የመሠረተ-ልማት አጋርነት እንደሚያስቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣይ በዘላቂ የከተማ እና መሠረተ-ልማት አጋርነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ቀጣናዊ ዳይሬክተር ሜሪዬ…

ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር…