Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ የወባ መድሃኒቶችን ሲያሰራጩ የተገኙ 156 መድኃኒት ቤቶች ፍቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወባ በሽታ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ህገ-ወጥ መድሃኒቶችን ሲያሰራጩ የተገኙ 156 መድኃኒት ቤቶች ፍቃዳቸው መሰረዙን የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ገለጸ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ የህብረተሰብ…

ፀጋዎችን አሟጦ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ፀጋዎችን አሟጦ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ። "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሃሳብ በአርባምንጭ…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ቀጣይነት ባለው ትብብር መጠናከር እንዳለበት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ቀጣይነት ባለው ትብብር መጠናከር እንዳለበት በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ጋር…

የግሉ ዘርፍ ለኢኮኖሚ ዕድገቱ ዋና አንቀሳቃሽ እንዲሆን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የግሉ ዘርፍ ለኢኮኖሚ ዕድገቱ ዋና አንቀሳቃሽ እንዲሆን የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ የብረት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወቅቱ ያልለማ 50 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ከባለሃብቶች እንዲነጠቅ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወቅቱ ያልለማ 50 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ከባለሃብቶች ተነጥቆ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ የክልሉ ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ። ካቢኔው ባደረገው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን…

የኦሮሚያ ክልል የህብረተሰብ ወኪሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የህብረተሰብ ወኪሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ መጠናቀቁን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባዬ ኡጋቶ በሰጡት መግለጫ ÷10 የማህበረሰብ ክፍሎችን ወክለው የተገኙ 7 ሺህ 20 ተወካዮች ለጠቅላላ…

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኔትወርክ አገልግሎቱን በጋምቤላ ከተማ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት በጋምቤላ ከተማ በይፋ አስጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ በማስጀመርያ መርሐ - ግብሩ ላይ ሳፋሪ ኮም ተደራሽነቱን በማስፉት በጋምቤላ የላቀ የቴሌኮም ኔትዎርክ…

የወረዳ የህብረተሰብ ክፍል ተሳታፊዎች የተወካዮች ምርጫ እያከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሠ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ያለው የኦሮሚያ ክልል የህብረተሰብ ክፍሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ዛሬ ለአራተኛ ቀን ቀጥሎ እየተደረገ ነው። በዛሬው ዕለት በቀጣይ የምክክር ሂደቶች የሚሳተፉ ተወካዮች ከአሥሩም የህብረተሰብ ክፍሎች…

ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ከእስያ-አፍሪካ ንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከእስያ-አፍሪካ ንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጂዲ ሲንግህ(ዶ/ር) ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ውይይቱ በንግድና ኢንቨስትመንት…

የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎትን ደህንነት ለማስጠበቅ ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አ/ማ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎትን ደህንነት ለማስጠበቅ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል። የፌደራል ፖሊስ ከተሰጠው…