Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

Uncategorized

ተመድ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን ማሻሻያ እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን የተሻሻለ፣ ብቁ እና ሊተገበር የሚችል ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት የተከበረውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቀን አስመልክቶ…

የመከላከያ ሠራዊት ቀን በተለያየ መርሐ ግብር እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ቀን በተለያየ መርሐ ግብር እየተከበረ ነው። “የእሳት ቀለበት የህግ ማስከበር ዘመቻ ንፍቀ መዋዕል” በሚል ርዕስ የተጻፈ መጽሐፍ ዛሬ እየተመረቀ ነው። መጽሐፉ በዋና አዘጋጅ፣ በአዘጋጅና በረዳት አዘጋጅነት የተጻፈ 360…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በመንገሺ ወረዳ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በማጃንግ ዞን መንገሺ ወረዳ በሙከራ ደረጃ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል፡፡   በመርሐ ግብሩ የተሳተፉት ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ÷…

በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ለተጀመረው የብልጽግ ጉዞ መሳካት ጠቋሚ ናቸው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራልና የክልል ህግ አውጪ አካላት በጅማ ዞን ሸቤ ወረዳ በሩዝ ምርት የለማ ማሳን እየጎበኙ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተሳተፉት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ÷ የስንዴ ልማት ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች በግብርናው ዘርፍ…

አቶ ደመቀ መኮንን እና የሶማሊያውን ጠ/ሚ ሃምዛ አብዲን ጨምሮ የጣና ፎረም ተሳታፊዎች ባህር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲና የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ጨምሮ የጣና ፎረም ተሳታፊዎች ባህር ዳር ከተማ ገብተዋል፡፡ 10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ በአፍሪካ የሰላም፣ ጸጥታ እና ደህንነት…

የአማራ ክልል ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላላፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ለ1497ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላላፈ። የመውሊድ በዓል በእስልምና ዕምነት ተከታዮቾ ዘንድ ተከበረ። በዓሉን አስመልክቶ የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ፥ "የመውሊድ በዓልን ስናከብር በክልሉ…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ የቆጠቡ ደንበኞቹን ተሸላሚ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ለመጀመሪያ ዙር የቆጠቡ ደንበኞቹን ተሸላሚ አድረገ። ለውብ ህይወት ይቆጥቡ በሚል ለዘጠኝ ወራት የቆጠቡ ደንበኞቹን ነው ባንኩ በዛሬው እለት ተሸላሚ ያደረገው። ባንኩ ከ350 ብር በላይ የቆጠቡ የባንኩ ደንበኞች…

የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ገለጸ፡፡   የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…

የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 201 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ ግዛቸው ሙሉነህ እንደገለጹት÷ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ከዋዜማው ጀምሮ የተከበረው የመስቀል በዓል በሰላም…