Browsing Category
Uncategorized
የመስቀል ደመራ በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በጎንደር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
በዓሉ መስቀልን መሰረት ባደረጉ ዝማሬዎች፣ የወንጌል ስብከት እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች በመስቀል አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በደመራ ሥነ ስርዓቱ የሃይማኖት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የስንዴ ምርታማነት በአማራ ክልል በውጤታማ ሂደት ላይ መሆኑን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን የስንዴ ምርታማነት በጎ ጅምር ላይ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…
የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥሪ አቅርባለች።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዋና…
የአፍሪካ ልማት ባንክ መሪዎች የሕጻናት መቀንጨርን ለማስወገድ ፖለቲካዊ ድጋፍ እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ መሪዎች የሕጻናት መቀንጨርን ችግር ለማስወገድ ፖለቲካዊ ድጋፍ እንዲሰጡ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና ጥሪ አቀረቡ፡፡
በኒውዮርክ እየተካሄደ ካለው 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ መንግስትና…
በሶማሌ ክልል በሰብል ለመሸፈን በታቀደው እቅድ መሰረት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት አመት በአጠቃላይ በክልሉ 847 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ለመሸፈን በታቀደው እቅድ አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑ ተገለፀ።
በሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ኢብራሂም ኡስማን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ…
ሃሰተኛ ገንዘብ እና ሌሎች ሰነዶችን እያተመ ሲያሰራጭ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ ገንዘብ እና ሌሎች ሰነዶችን እያተመ ሲያሰራጭ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ፖሊስ ከዚህ ቀደም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሶስት ግለሰቦች 396 ሀሰተኛ ባለ…
አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው የከባድ መሳሪያ ጥቃት 5 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር አበርገሌ ወረዳ በፈጸመው በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ፡፡
ከአምስቱ ሰዎች በተጨማሪ በአንድ ሰው ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል፤ በርካታ ቤቶችም…
የአየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን ተመድ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ የሚከሰቱ አደጋዎች በዓለም ላይ ዘርፈ ብዙ ቀውስ እያስከተሉ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡
ዓለም አቀፉ የሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት÷ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ዓለም ላይ በቀን…
የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል
አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
ነገ ከማለዳው 12፡00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…
ሜድሮክ በ50 ቢሊየን ብር ለሚገነባው ግዙፍ ዘመናዊ መንደር የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመቻሬ ሜዳ በ50 ቢሊየን ብር በ250 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ለሚያስገነባው ግዙፍ ዘመናዊ የአሙዲ መንደር የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመሰረተ ድንጋዩን…