Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ታይዋንን በተመለከተ አሜሪካ እውነታን እያዛባች ነው ስትል ቻይና ክፉኛ ወቀሰች
አዲስ አበባ፣ግንቦት 2፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ታይዋንን በተመለከተ ዩናይትድ ስቴትስ እውነታን እያዛባች ነው ስትል ቻይና ክፉኛ ወቀሰች።
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ ዩናይትድ ስቴትስ ታይዋንን በተመለከተ እያወጣች ያለችው መረጃ የተዛባ መሆኑን…
የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ነዳጅ ዘይት ላይ የጣለው እገዳ የሞስኮን ገቢ ከፍ ሊደርግ ይችላል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ነዳጅ ዘይት ላይ የጣለው እገዳ ሞስኮ በነዳጅ ዘይት የምታገኘውን ገቢ ይበልጥ ከፍ ሊያደርግ ይችላል የሚል እምነት እንዳላቸው አንድ የስዊዘርላንድ የምጣኔ ሀብት ተንታኝ ገለጹ፡፡
የስዊዘርላንዱ የምጣኔ ሀብት ተንታኝ…
የቡድን 7 አባል ሀገራት የሩሲያ ነዳጅ ዘይት ላይ እገዳ ሊጥሉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 7 ሀገራት የሩሲያን ነዳጅ ዘይት ወደሀገራቸው እንዳይገባ እገዳ ሊጥሉ መሆኑ ተሰማ።
ሀገራቱ በሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ ጫና ለመፍጠር በሚል የሩሲያ ነዳጅ ዘይት ጥቅም ላይ እንዳይውል ወይም ወደ ሀገር ውስጥ…
ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚን ጦር ያሸነፈችበትን የድል ቀን አከበረች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ናዚ ጀርመን እና አጋሮቹን ያሸነፈችበትን 77ኛ አመት የድል ቀን አከበረች፡፡
የድል ቀኑን ለማክበር በሺዎች የሚቆጠሩ የደንብ ልብስ የለበሱ ወታደሮች ፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ዘመናዊ ታንኮች ፣…
የሩስያ ሰራዊት በደቡብና ምስራቃዊ ዩክሬን ጥቃቱን እያጠናከረ መሆኑ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ሰራዊት ሁለተኛዋን የዩክሬን ትልቅ ከተማ ማሪዮፖልን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በማሰብ በደቡብና ምስራቃዊ የዩክሬን ግዛቶች ጥቃቱን በማጠናከር ላይ እንደሚገኝ ተነገረ።
የሩስያ ጦር ትናንት በሉሃንስክ ክልል የቦንብ…
ሰሜን ኮሪያ በሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 29፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ሰሜን ኮሪያ በጃፓን ባህር ሚሳኤል ማስወንጨፏን የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ አዛዦች አስታወቁ።
ሰሜን ኮሪያ ያደረገችው የሚሳኤል ሙከራ በዚህ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በተያዘው የፈረንጆቹ አመት ውስጥ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ የተሞከረ መሆኑን የደቡብ…
ሩሲያ በማሪፑል ለቀናት የሚቆይ ተኩስ አቁም ልታደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በወደብ ከተማዋ ማሪፑል ለሶስት ቀናት የሚቆይ ተየኩስ አቁም ልታደርግ መሆኑን አስታውቃለች፡፡
የተኩስ አቁሙ በሩሲያ ሀይሎች ከበባ ውስጥ ከነበረው የአዞቮስታል የብረት ፋብሪካ ንፁህን ዜጎች በሰላም እንዲወጡ ለማድረግ ያለመ መሆኑን የሩሲያ…
ሞስኮ ዩክሬን ከምዕራባውያን ያገኘቻቸውን የጦር መሳሪያ የምታጓጓዝባቸው ናቸው ያለቻቸውን የባቡር መስመሮች ከስራ ውጪ ማድረጓን ገለፀች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ሞስኮ ዩክሬን ከምዕራባውያን ያገኘቻቸውን የጦር መሳሪያ የምታጓጓዝባቸው ናቸው ያለቻቸውን ስድስት የባቡር መስመሮች የሀይል ጣቢያዎች በማውደም ከስራ ውጪ ማድረጓን ገለፀች።
በድብደባው አራት የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን ጨምሮ 40 የዩክሬን ወታደራዊ…
ሰሜን ኮሪያ የባለስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የባለስቲክ ሚሳኤል ወደ ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ማስወንጨፏ ተሰማ፡፡
የአሁኑ የሚሳኤል ሙከራ የሃገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሃገራቸውን የኒውክሌር የጦር መሳሪያ አቅም በማሳደግ በጠላቶቻችን ላይ እንጠቀማለን ካሉ ከቀናት በኋላ የተደረገ…
አሜሪካ ለዩክሬን የላከቻቸው የጦር መሳሪያዎች ዓይነትና መጠን ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን የላከቻቸው የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ዓይነት እና መጠን ይፋ መሆኑ ተሰማ።
ባለፈው ወር የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለዩክሬን ቃል ከገቡት የጦር መሳሪያ እርዳታ ውስጥ 80 በመቶ ያህሉ የኤም- 777 መድፎች እና ጥይቶች ኬቭ…