Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሩሲያ 10 የአሜሪካ ዲፕሎማቶች ከሞስኮ እንዲወጡ አዘዘች
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 10 የአሜሪካ ዲፕሎማቶች ሞስኮን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች፡፡
ሞስኮን ለቀው እንዲወጡ ከታዘዙት ዲፕሎማቶች በተጨማሪም ስምንት የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት ወደ ሃገሯ እንዳይገቡም እገዳ ጥላለች፡፡
ወደ ሩሲያ እንዳይገቡ ክልከላ…
በዓለም በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሚሊየንን ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዙሪያ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሚሊየንን ተሻግሯል፡፡
በዓለም አቀፍ ደረጃ 139 ሚሊየን 710 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ፤ ከ3 ሚሊየን በላይ ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
በአንጻሩ 118…
በህንድ ለመጀመሪያ ጊዜ በ24 ሰዓታት ውስጥ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ ኮቪድ 19 ተገኘባቸው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ለመጀመሪያ ጊዜ በ24 ሰዓታት ውስጥ ከ200 ሺህ 739 ሰዎች በላይ ኮቪድ 19 እንደተገኘባቸው የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአንድ ቀን በዚህ ቁጥር በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች ሲገኙ በህንድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡
በሀገሪቱ…
በቶማስ ሳንካራ ግድያ የቀድሞው የቡሪኪና ፋሶ ፕሬዚዳንት ብሌይስ ኮምፓኦሬ ክስ ተመሰረተባቸው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሪኪና ፋሶ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ተወዳጅ በነበሩት እና ሀገሪቱን ለተወሰኑ ጊዜያት ከመሩት ቶማስ ሳንካራ ግድያ ጋር ተያይዞ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌይስ ኮምፓኦሬ ላይ በሌሉበት ክስ መሰረተ።
በፈረንጆቹ 1983 ስልጣን ይዞው እስከ 1987…
ጃፓን ከፉኩሺማ የተበከለ ውሃ ወደ ውቅያኖስ ለመልቀቅ የቀረበውን ዕቅድ አጸደቀች
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ከፉኩሺማ ኒውክሌር ማብላያ ጣቢያ ከ1 ሚሊየን ቶን በላይ የተበከለ ውሃ ወደ ውቅያኖስ ለመልቀቅ የቀረበውን ዕቅድ አጸደቀች፡፡
አሁን ላይ ውሃውን ወደ ውቅያኖስ መልቀቅ የሚያስችለው ዕቅድ የመጀመሪያ ይሁንታ ያገኘ ሲሆን፥ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ…
የሶማሊያ ፓርላማ የፕሬዚዳንት መሀመድ ፎርማጆችን ስልጣን ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት አራዘመ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ፓርላማ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብስባ የፕሬዚዳንት መሀመድ ፎርማጆን ስልጣን ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ማራዘሙ ተገለፀ።
የፓርላማው አፈ ጉባኤ መሀመድ ሙርሳል ሼኪህ እንደገለፁት ሶማሊያ ለቀጥታ ምርጫ እስከምትዘጋጅ ድረስ…
ኢራን በእስራኤል ላይ የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ˝እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ጣቢያ ላይ ጥቃት መፈፀሟን ተከትሎ˝ የበቀል እርምጃ እንደምትወስድ አስታወቀች።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በወሳኝ የኒውክሌር ጣቢያ ላይ በቅርቡ ለተፈፀመው ጥቃት እስራኤልን ተጠያቂ አድርጓል።…
ኡጋንዳና ታንዛኒያ የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኡጋንዳና ታንዛኒያ፤ የነዳጅ አምራቾቹ ቶታልና ሲኤንኦኦሲ የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት ስምምነት ላይ ደረሱ፡፡
የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመሩ ከምዕራባዊ ኡጋንዳ ወደ ዓለም አቀፉ ገበያ ድፍድፍ ነዳጅ ለማቅረብ…
ሶማሊያ 200 ሺህ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ተረከበች
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሶማሊያ 200 ሺህ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ከቻይና ተረከበች፡፡
ሲኖፋርማ የተባለውን ይህን ክትባት የሶማሊያ የጤና ሚኒስትር ፋውዝያ አቢካር በሶማሊያ ከቻይና አምባሳደር ኪን ጂያን ተረክበዋል ፡፡
ሶማሊያ ባለፈው ወር…
የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ አሸነፉ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ለ5ኛ ጊዜ ለፕሬዝዳንትነት ተወዳድረው ከመራጩ ሕዝብ 98 ከመቶ ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል።
በፕሬዝዳንታዊ ምርጫው ላይ ድምጽ ለመስጠት የተመዘገቡት ሰዎች 215 ሺህ እንደነበር ተዘግቧል።…