Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በእንግሊዝ ተጨማሪ አራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ተጨማሪ አራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ። ይህን ተከትሎም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ስምንት መድረሳቸውን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ቫይረሱ የተገኘባቸውን ሰወች በለይቶ…

የፈረንሳይ ወታደሮች በማሊ 30 እስላማዊ ታጣቂዎችን ገደሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንሳይ ወታደሮች ከ30 በላይ አክራሪ ታጣቂዎች መግደላቸውን የፈረንሳይ ጦር ሃይል አስታወቀ። ታጣቂዎቹ ጎሩማ እና ሊፕታኮ በተባሉ አካባቢዎች በተካሄዱ ሶስት ዘመቻዎች መገደላቸውንም ነው ጦሩ ያስታወቀው። ዘመቻው በአነስተኛ ሰው አልባ…

የኤል ሳልቫዶር የፀጥታ ሀይሎች የተሻለ የጦር መሳሪያ ለመታጠቅ ብድር እንዲፀድቅላቸው ወደ ፓርላማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የኤል ሳልቫዶር ፖሊሶችና ወታደሮች የተሻለ የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ ፓርላማው 109 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ብድር እንዲያፀድቅላቸው ወደ ፓርላማው ዘልቀው ገብተዋል። ታጥቀው ወደ ፓርላማ የገቡት ፖሊስና ወታደሮች የሀገሪቱ…

በቻይና በአንድ ቀን ብቻ 97 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በትናንትናው ዕለት ብቻ 97 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። ይህ ቁጥር እስካሁን በቀን ውስጥ ከተመዘገበው ከፍተኛው ሲሆን፥ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎችን ቁጥር 908 አድርሶታል ተብሏል።…

የአፍሪካ ህብረት መሪዎች በሊቢያ የሰላም ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ከ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን በሊቢያ የሰላም ጉዳይ ላይ መክረዋል። መሪዎች በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ባካሄዱት ስብሰባ የሊቢያ ግጭትን መፍታት ላይ ትኩረት ሠጥተው ውይይት ማድረጋቸው ነው…

በቻይና የኮሮናቫይረስ የሟቾች ቁጥር ከ800 ሲያልፍ ከ34 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ እና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር አሁንም እየጨመረ መሆኑ ታውቋል። እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሪፖርት መሰረት በኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች በቻይና ብቻ 813፤ በፊሊፒንስ እና በሆንግ…

በታይላንድ የ27 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ወታደር በፀጥታ ኃይሎች ተገደለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታይላንድ በንጹሃን ዜጎች ላይ በከፈተው ተኩስ የ27 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ወታደር በፀጥታ ኃይሎች መገደሉ ተነገረ። ቅዳሜ በተፈጸመው ግድያ የንጹሃን ህይወት ሲጠፋ ሌሎች በርካታ ሰወችም ጉዳት እንደደረሰባቸው ነው  የታይላንድ ፖሊስ አስታውቋል።…

የደቡብ ሱዳን የፓለቲካ ሀይሎች የሽግግር መንግስት ምስረታ ስምምነቱን በፍጥነት ወደ ተግባር ሊቀይሩት ይገባል- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን የፓለቲካ ሀይሎች የደረሱበትን የሽግግር መንግስት ምስረታን ሳያራዝሙ ወደ ተግባር እንዲቀይሩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ። ዋና ፀሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር…

ዶናልድ ትራምፕ በቀረቡባቸው ክሶች ላይ መስክረውብኛል ያሏቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት አባረሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀረቡባቸው ክሶች ላይ መስክረውብኛል ያሏቸውን ሁለት ከፍተኛ ባለስልጣናት አባረሩ። ትራምፕ ስልጣናቸውን ያለ አግባብ በመጠቀምና የምክር ቤቱን ስራ በማደናቀፍ ክስ ቀርቦባቸው ጉዳያቸው በምክር ቤት ከታየ በኋላ…

በዚምባብዌ ማዕድን ማውጫ ስፍራ በደረሰ አደጋ 20 ሰዎች በአፈር ሲቀበሩ 2 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚምባብዌ ማዕድን ማውጫ ስፍራ በደረሰ አደጋ 20 ሰዎች በአፈር ሲቀበሩ የሁለት ሰዎች ህይዎት አልፏል። ማዕድን አውጭዎቹ ከመዲናዋ ሐራሬ በስተምዕራብ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ በስራ ላይ እያሉ ነው አደጋው የደረሰባቸው ተብሏል።…